Job 42:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ንርእሰይ እጸልእ፡ ኣብ ሓመድን ሓሙኽሽትን ድማ እነሳሕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ ራሴን እንቃለሁ፤ ሰውነቴም ቀለጠ። እኔ አፈርና አመድ እንደ ሆንሁ አውቃለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ ራሴን እንቃለሁ፤ በአፈርና በአመድ ላይ ተቀምጬ እጸጸታለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ራሴን እንቃለሁ፥ በአፈርና በአመድ ላይ ተቀምጬ እጸጸታለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ታን ሃሳዬዳዌ ታና ዬላዬዳ። ታን ብድንንነ ባናን ኡታደ ፓጻይ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, taani haasayeeddawe taana yeellayeedda. Taani bidintsaaninne baanan uttaade paas'ay» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe dendidayssan ta haasayda miishshati tana yeellachchida gishshas bidinththaninne gudullan uttada ta neeppe maarettana.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ታ ሃሳይዳ ሚሻቲ ታና ዬላቺዳ ጊሻስ ቢዲንኒኔ ጉዱላን ኡታዳ ታ ኔፔ ማሬታና።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ታ ኦዳን የላታዳ፥ ብዶ ቦላነ ባና ቦላ ኡታዳ ፓፃይስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, ta odan yellatada, bido bollanne baana bolla uttada paaxayis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ራሴን እንቃለሁ፤ በትቢያና በዐመድ ላይ ተቀምጬ ንስሓ እገባለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም የተነሣ የተናገርኩት ነገር ስላሳፈረኝ በዐመድና በትቢያ ላይ ተቀምጬ ንስሓ እገባለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ንርእሰይ እንዕቓ ኣለኹ፤ ኣብ ሓመድን ሓሙዅሽትን ኮይነ እንሳሕ ኣለኹ።”
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ንርእሰይ እፍንፍን ኣሎኹ፡ ኣብ ሓመድን ሓመዂስትን ኰይነ ኸኣ እንሳሕ ኣሎኹ።