Job 5:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ይጐድእን ይኣስርን፡ ይቘስልን ኣእዳዉውን ይፍውሳ እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱ ይሰብራል፥ ዳግመኛም ይጠግናል፤ ይቀሥፋል፥ እጆቹም ይፈውሳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱ ይሰብራል፥ ይጠግንማል፤ ያቈስላል፥ እጆቹም ይፈውሳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱ ቢያቈስልም ይጠግናልና፥ ቢሰብርም፥ እጆቹ ይፈውሳሉና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ማዱ፥ ሽን ማዱ ቃቼ። እ ደቼ፥ ሽን አ ኩሺ ሌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I madutsee, shin madutsaa k'achchee. I dechchee, shin Aa kushii d'allee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi madunththikokka zaaridi paththees; izi menththees; ba kushen zaaridi koolees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ ማዱንኮካ ዛሪዲ ፓስ፤ ኢዚ ሜንስ፤ ባ ኩሼን ዛሪዲ ኮሌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ መንስ፥ ሽን ዛሪድ ኮሌስ፤ እ ማዱንፅሴስ፥ ሽን እያ ኩሸይ ሌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I menthees, shin zaaridi koolees; I madunxisees, shin iya kushey dhallees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱ ያቈስላል፤ ይፈውሳል፤ እርሱ ይሰብራል፤ በእጁም ይጠግናል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ቢያቈስልህም መልሶ ይጠግንሃል፤ በአንድ እጁ ቢጐዳህ በሌላ እጁ ይፈውስሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ይሰብር፤ ይፅግንውን፤ የቝስል፤ ኣእዳዉ ኸዓ ይፍውሱ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ የቚስልን ይዘንንን፡ ንሱ ይወቅዕ ኣእዳው የሕውያ።