Job 6:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንኣምላኽ ኬጥፍኣኒ ምእንቲ ኼሐጕሶ። ኢዱ ገዲፉ ክቖርጸኒ ምዃኑ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ያቈስለኝ ዘንድ ጀመረ፥ ነገር ግን እስከ መጨረሻው አላጠፋኝም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ያደቀኝ ዘንድ እጁንም ለቅቆ ያጠፋኝ ዘንድ ወድዶ ቢሆን ኖሮ!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም ያደቀኝ ዘንድ፥ እጁንም ለቅቆ ያጠፋኝ ዘንድ ወድዶ ቢሆን ኖሮ!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ታና መንሬረኔ! እ ባረ ኩሽያ የዲደ፥ ታ ደኡዋ ቱራ ዱረኔሻ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay taana mentsereetseerennee! I bare kushiyaa yeddiide, ta de'uwaa turaa duutseerenneeshsha!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayssa ubbaafe izas shene gidiin izi tana menththereththi yeggizaakko! Ba kusheza yeddidi izi tana dhayssidaakko!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይሳ ኡባፌ ኢዛስ ሼኔ ጊዲን ኢዚ ታና ሜንሬ ዬጊዛኮ! ባ ኩሼዛ ዬዲዲ ኢዚ ታና ይሲዳኮ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳ ሸነ ግድን እ ታና መንረያኮ፥ እ ባ ኩሽያ የድድ ታና ይስያኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossaa shene gidin I tana mentherethiyako, I ba kushiya yeddidi tana dhaysiyako,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር አድቅቆ ያጠፋኝ ዘንድ፣ ምነው እጁ በተፈታ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ ሁሉ ምነው ፈቃዱ ሆኖ ቢሰባብረኝ! እጁንም ሰንዝሮ ቢያጠፋኝ! ይህ ለእኔ መጽናናትን በሰጠኝ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣበይሞ እግዚኣብሄር ፍቓዱ ኾይኑ እንተ ዝሰባብረኒ! ኢዱ ዘርጊሑ ኸዓ እንተ ዘጥፍአኒ!
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ኪደቚሰኒ፡ ኢዱ ዘርጊሑ ንህይወተይ ኪቘርጻ ፍቓዱ እንተ ዚኸውንሲ፡