Job 7:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዓይኒ እቲ ዝረኣየኒ ደጊም ኣይክትርእየንን እያ። ኣዒንትኻ ናባይ እየን፡ ኣነ ግና ኣይኰንኩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሚያየኝ ሰው ዐይን ከእንግዲህ ወዲህ አያየኝም፤ ዐይንህ በእኔ ላይ ይሆናል፤ እኔም አልገኝም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሚያየኝ ሰው ዓይን ከእንግዲህ ወዲህ አያየኝም፤ ዓይንህ በእኔ ላይ ይሆናል፥ እኔም አልገኝም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሚያየኝ ሰው ዐይን ከእንግዲህ ወዲህ አያየኝም፥ ዓይንህ በእኔ ላይ ይሆናል፥ እኔም አልገኝም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ታና ሀእ በኣሳ፤ ሽን ላኤን በአካ፤ ኔን ታና ኮዮፐ፥ ታን ያድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni taana ha"i be'aasa; shin laa"entso be'akka; neeni taana koyooppe, taani d'ayaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7i tana be7izayssi nam7anththo zaaridi beyenna; izi koyzaa gidikkoka tana demmanawu dandayenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢ ታና ቤኢዛይሲ ናምኣን ዛሪዲ ቤዬና፤ ኢዚ ኮይዛ ጊዲኮካ ታና ዴማናዉ ዳንዳዬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀእ በኤይ ዛሪድ በኤና፤ ታና ኮያና ሽን ዛር ደመና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha77i be7ey zaaridi be7enna; tana koyana shin zaari demmenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አሁን የሚያየኝ ሰው ዐይን ከእንግዲህ አያየኝም፤ ትፈልገኛለህ፤ እኔ ግን የለሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“አሁን የሚያየኝ ዳግመኛ አያየኝም፤ ቢፈልገኝም እንኳ ሊያገኘኝ አይችልም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዝሪአኒ ዘሎ ዓይኒ ሰብ መሊሱ ኣይሪአንን እዩ፤ ኣዒንትኻ ኣባይ ይኾና፤ ኣነ ግና ኣይርከብን።
Amharic Tigrinya 2011
እታ እትርእየኒ ዘላ ዓይኒ መሊሳ ኣይክትርእየንን እያ፡ ኣዒንትኻ ኺደልያኒ እየን፡ ኣነ ግና የሎኹን።