Job 8:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መገዲ እቶም ንኣምላኽ ዚርስዑ ዅሎም ከምዚ እዩ። ተስፋ እቲ ምስሉይ ድማ ክጠፍእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርን የሚረሱ ሁሉ ፍጻሜአቸው እንዲሁ ነው፤ የዝንጉ ሰውም ተስፋ ትጠፋለች፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርን የሚረሱ ሁሉ ፍጻሜአቸው እንዲሁ ነው፤ የዝንጉም ሰው ተስፋ ይጠፋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርን የሚረሱ ሁሉ ፍጻሜአቸው እንዲሁ ነው፥ የአምላክ አልባ ሰውም ተስፋ ይጠፋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳ ዶግያ አሳ ኡባ ዉርሰይ ሄዋ ማላ፤ ጾሳይ ባይና ኡራ ህዶታይካ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossaa dogiyaa asaa ubbaa wurssetsay hewaa mala; S'oossay bayinna uraa hidootaykka d'ayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossa dogiza asata ubbaa wurseththay hessa mala hanana; Xoossi baawa giza asata hidotay qanxxettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳ ዶጊዛ ኣሳታ ኡባ ዉርሴይ ሄሳ ማላ ሃናና፤ ጾሲ ባዋ ጊዛ ኣሳታ ሂዶታይ ቃንጼታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳ ዶግያ አሳ ኡባ ዉርሰይ ሄሳ መላ፤ ፆሰ ኤሮና አሳ ኡፋይሳይ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossaa dogiya asaa ubbaa wursethay hessa mela; Xoosse eronna asaa ufaysay dhayana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርን የሚረሱ መጨረሻቸው እንዲህ ነው፤ አምላክ የለሽ ኑሮ የሚኖሩም ሁሉ ተስፋቸው ትጠፋለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርን የሚረሱ ሰዎች ሁሉ ፍጻሜአቸው ልክ እንደዚሁ ነው፤ እግዚአብሔር የለም የሚሉ ሰዎች ተስፋቸው ይቈረጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኵሎም ንእግዚኣብሄር ዝርስዕዎ ድማ፥ ፍፃሜኦም ከምኡ እዩ፤ ተስፋ እቲ ዝንጉዕውን ይጠፍእ።
Amharic Tigrinya 2011
መገዲ እቶም ንኣምላኽ ዚርስዕዎ ዂሎም ከኣ ከምኡ እዩ፡ ተስፋ እቲ ረሲእ ከንቱ ኪኸውን እዩ።