Joel 1:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መዓልቲ ጾም ቀድሱ፡ ጉባኤ ጸውዕ፡ ነቶም ሽማግለታትን ንዅሎም ነበርቲ እታ ሃገርን ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣኪብኩም ናብ እግዚኣብሄር ኣእውዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጾምን ቀድሱ፤ ምህላንም ዐውጁ፤ ሽማግሌዎቹንና በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ቤት ሰብስቡ፤ ወደ እግዚአብሔርም በአንድነት ጩኹ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጾምን ቀድሱ፥ ጉባኤውንም አውጁ፤ ሽምግሌዎችንና በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ቤት ሰብስቡ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጩኹ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጾምን ቀድሱ፥ ጉባኤውንም አውጁ ሽምግሌዎችንና በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ወደ አምላካችሁ ወደ ጌታ ቤት ሰብስቡ፥ ወደ ጌታም ጩኹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾማ አዋይተ፤ ጌሻ ያአዉ አሳ ጼሲደ ሺሽተ፤ ጭማቱዋነ ጋድያን ደእያ አሳ ኡባ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ጌሻ ጎልያ ሺሽተ፤ ያቲደ ያን መና ጎዳኮ ዋስተ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oomaa awaayite; geeshsha yaa'aw asaa s'eesiide shiishshite; c'imatuwaanne gadiyaan de'iyaa asaa ubbaa Med'inaa Godaa hintte S'oossaa Geeshsha Golliyaa shiishshite; yaatiide yan Med'inaa Godaakko waassite!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dumma xooma gallas awajjite; ayana shiiqos asa xeygite; deren diza cimatanne asaa ubbaa nu GODAA keeththan shiishshidi pude GODAAKKO waassite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዱማ ጾማ ጋላስ ኣዋጂቴ፤ ኣያና ሺቆስ ኣሳ ጼይጊቴ፤ ዴሬን ዲዛ ጪማታኔ ኣሳ ኡባ ኑ ጎዳ ኬን ሺሺዲ ፑዴ ጎዳኮ ዋሲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆማ አዋጅተ፤ ጌሻ ሺቆ ፄግተ። ጭማታነ ቢታን ደእያ አሳ ኡባ ጎዳ ህንተ ፆሳ ኬን ሺሽተ፤ ያን ጎዳኮ ዋስተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xooma awaajite; geeshsha shiiqo xeegite. Cimatanne biittan de7iya asa ubbaa Godaa hinte Xoossaa keethan shiishite; yan Godaako waassite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቅዱስ ጾምን ዐውጁ፤ የተቀደሰንም ጉባኤ ጥሩ፤ ሽማግሌዎችን ሰብስቡ፤ በምድሪቱ የሚኖሩትን ሁሉ፣ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ቤት ጥሩ፤ ወደ እግዚአብሔርም ጩኹ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የተለየ የጾም ቀን ዐውጁ! መንፈሳዊ ስብስባ ጥሩ! ሽማግሌዎችንና ሌሎችንም የአገሪቱን ኗሪዎች ሁሉ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ቤት ሰብስቡ፤ በዚያም ወደ እግዚአብሔር ጩኹ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፆም ኣውጁ፤ ጉባኤ ፀውዑ፤ ንሽማግለታትን ኣብታ ምድሪ ንዝነብሩ ዅላቶምን፥ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣክቡ፤ ናብ እግዚኣብሄር ከዓ ተማህለሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ጾም ቀድጹ፡ ኣኼባ ጸውዑ፡ ንዓበይትን ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ኹላቶምን ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም አክቡ፡ ናብ እግዚኣብሄር ከአ ተማህለሉ።