Joel 2:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምድሪ ኣብ ቅድሚኦም ክትንቀጥቀጥ እያ። ሰማያት ይንቀጥቀጡ፡ ጸሓይን ወርሕን ክጽልምቱ እዮም፡ ከዋኽብቲ ድማ ድምቀቶም ክስሕቡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ምድሪቱም ከፊታቸው ትደነግጣለች፤ ሰማይም ይንቀጠቀጣል፤ ፀሐይና ጨረቃም ይጨልማሉ፤ ከዋክብትም ብርሃናቸውን ይሰውራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምድሪቱም ከፊታቸው ትናወጣለች፥ ሰማያትም ይንቀጠቀጣሉ፤ ፀሐይና ጨረቃም ይጨልማሉ፥ ከዋክብትም ብርሃናቸውን ይሰውራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምድሪቱም ከፊታቸው ትናወጣለች፥ ሰማያትም ይንቀጠቀጣሉ፥ ፀሐይና ጨረቃም ይጨልማሉ፥ ከዋክብትም ብርሃናቸውን ይሰውራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱፐ ስንና ጋዲ ቃጼ፤ ሳሎቱካ ኮኮሪኖ። አዋይነ አግናይ ሚኖ፤ ቃይ ጾልንተቱካ ባረንቱ ፖኡዋ ገንኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttuppe sintsanna gaddii k'aas's'ee; salotuukka kokkoriino. Awaynne aginay d'umiino; k'ay s'oolinttetuukka barenttu poo'uwaa gentsiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Biittay istta sinththan kokkorana saloykka qaaxxana; awa ayfeynne aginay dhumana; xoolintteyka poo7o immenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቢታይ ኢስታ ሲንን ኮኮራና ሳሎይካ ቃጻና፤ ኣዋ ኣይፌይኔ ኣጊናይ ማና፤ ጾሊንቴይካ ፖኦ ኢሜና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ስንን ቢት ቃፄስ፤ ሳሎት ኮኮሮሶና። አውነ አጌን ሜስ፤ ፆልንቶት ባንታ ፖኡዋ ድጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta sinthan biitti qaaxees; saloti kokoroosona. Awinne ageeni dhumees; xoolintoti banta poo7uwa diggoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ምድር በፊታቸው ትንቀጠቀጣለች፤ ሰማይም ይናወጣል፤ ፀሓይና ጨረቃ ይጨልማሉ፤ ከዋክብትም ከእንግዲህ ወዲያ አያበሩም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በፊታቸው ምድር ትንቀጠቀጣለች፤ ሰማይም ይናወጣል፤ ፀሐይና ጨረቃም ይጨልማሉ፤ ከዋክብትም ብርሃን የማይሰጡ ይሆናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምድሪ ኣብ ቅድሚኣቶም ትድንግፅ፤ ሰማያት ይንቅጥቀጡ፤ ፀሓይን ወርሕን ይፅልምታ፤ ከዋኽብቲ ኸዓ ብርሃኖም ይኽውሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ምድሪ ኣብ ቅድሚኦም ራዕራዕ ትብል፡ ሰማያት የንቀጥቅጥ፡ ጸሓይን ወርሕን ይጽልምታ፡ ከዋኽብቲ ኸአ ብርሃኖም ይኽወሉ።