Joel 2:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቃሉ ዚፍጽም ሓያል እዩ እሞ፡ ሰፈሩ ኣዝዩ ዓብዪ እዩ እሞ፡ የሆዋ ኣብ ቅድሚ ሰራዊቱ ድምጹ ኼስምዕ እዩ። መዓልቲ እግዚኣብሄር ዓባይን ኣዝያ ዜስካሕክሕን እያ እሞ፤ መንከ ክጻወሮ ይኽእል?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በሠ​ራ​ዊቱ ፊት ድም​ፁን ይሰ​ጣል፤ ሰፈሩ እጅግ ብዙ ነውና፥ የቃ​ሉም ሥራ ጽኑዕ ነውና፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቀን ታላ​ቅና እጅግ የም​ታ​ስ​ፈራ ናትና፥ ፈጽማ ትገ​ለ​ጣ​ለች፥ መጠኗ ምን​ድን ነው? ማንስ ይች​ላ​ታል?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም በሠራዊቱ ፊት ድምፁን ይሰጣል፤ ሰፈሩ እጅግ ብዙ ነውና፥ ቃሉንም የሚያደርግ እርሱ ኃያል ነውና፤ የእግዚአብሔርም ቀን ታላቅና እጅግ የሚያስፈራ ነውና ማንስ ይችለዋል?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም በሠራዊቱ ፊት ድምፁን ያሰማል፥ ሠራዊቱ እጅግ ብዙ ነውና፥ ቃሉንም የሚፈጽም እርሱ ኃያል ነውና፥ የጌታ ቀን ታላቅና እጅግ የሚያስፈራ ነውና ማንስ ይችለዋል?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ባረ ኦላንቻቱዋ ስንን ጉሜ፤ አዉ አዛዘትያ ኦላንቻቱ ጮራነ ዎልቃማ። መና ጎዳ ጋላሳይ ግታነ ዳሮፐ ያሽያዋ። ሄ ጋላሳ ዳንዳያናዌ ኦኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday bare olanchchatuwaa sintsan guummee; aw azazettiyaa olanchchatuu c'oranne wolk'k'aama. Med'inaa Godaa gallassay gitanne daroppe yashshiyaawaa. He gallassaa danddayanawe oonee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY ba olanchchata sinththan dada mala guummana; iza olanchchati ay mala daroo! Iza azazo ooththizayti ay mala wolqqamaa! tumappeka GODAA gallassay keehi wolqqama; keehi babisiza he gallassaa danday eqqanay oonee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ባ ኦላንቻታ ሲንን ዳዳ ማላ ጉማና፤ ኢዛ ኦላንቻቲ ኣይ ማላ ዳሮ! ኢዛ ኣዛዞ ኦዛይቲ ኣይ ማላ ዎልቃማ! ቱማፔካ ጎዳ ጋላሳይ ኬሂ ዎልቃማ፤ ኬሂ ባቢሲዛ ሄ ጋላሳ ዳንዳይ ኤቃናይ ኦኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ባ ኦላንቾታ ስንን ጉሜስ፤ እያዉ ኪተትያ ኦላንቾት ታይቦፐ ቦላ። ጎዳ ጋላሳይ ግታነ ዳሮ ያሼስ፤ ሄ ጋላሳ ዳንዳአናይ ኦኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday ba olanchota sinthan guummees; iyaw kiitetiya olanchoti taybope bolla. Godaa gallasay gitanne daro yashshees; He gallasa danda7anay oonee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሰራዊቱ ፊት፣ እግዚአብሔር ያንጐደጕዳል፤ የሰራዊቱ ብዛት ስፍር ቍጥር የለውም፤ ትእዛዙንም የሚያደርግ እርሱ ኀያል ነው፤ የእግዚአብሔር ቀን ታላቅ፣ እጅግም የሚያስፈራ ነው፤ ማንስ ሊቋቋመው ይችላል?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንደ ነጐድጓድ ያለ ድምፁን በሠራዊቱ ላይ ያሰማል፤ ሠራዊቱ ምንኛ ብዙ ነው! ትእዛዙን የሚቀበሉ ከቊጥር በላይ ናቸው፤ በእርግጥም የእግዚአብሔር ቀን ታላቅ ነው፤ በጣም አስፈሪ ስለ ሆነ በዚያ ቀን ማን ችሎ ይቆማል?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ሰራዊቱ ድምፁ ይህብ፤ ሰፈሩ የመና ብዙሕ እዩ እሞ፥ እቲ ንቓሉ ዝፍፅም ንሱ ሓያል እዩ፤ መዓልቲ እግዚኣብሄር ዓባይን፥ የመና እተፍርሕን እያ፤ መንከ ይኽእላ?
Amharic Tigrinya 2011
ሰፈር ሰራዊቱ ኣዝዩ ዓብዩ እዩ፡ እቲ ንቓሉ ዚፍጽም ከአ ሓያል እዩ እሞ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ሰራዊቱ ኣዝዩ ዓብዩ እዩ፡ እቲ ንቓሉ ዚፍጽም ከአ ሓያል እዩ እሞ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ሰራዊቱ ድምጺ የስምዕ። እወ፡ መዓልቲ እግዚኣብሄር ዓባይን ኣዝያ እተፍርህን እያ፡ መንከ ኺጽመማ ይኽእል፡