Joel 2:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቲ ምድሪ፡ ኣይትፍራሕ። እግዚኣብሄር ዓብዪ ነገር ኪገብር እዩ እሞ፡ ተሓጐሱን ተሓጐሱን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ምድር ሆይ! አትፍሪ፤ እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አድርጎአልና ፈጽሞ ደስ ይበልሽ፤ ሐሤትም አድርጊ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምድር ሆይ፥ እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አድርጎአልና አትፍሪ፥ ደስም ይበልሽ፥ እልልም በዪ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምድር ሆይ፥ ጌታ ታላቅ ነገር አድርጎአልና አትፍሪ፥ ደስም ይበልሽ፥ እልልም በዪ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቢታዉ፥ ስም ያዮፓ፤ መና ጎዳይ ግታባ ኦዳ ድራዉ፥ ናሸታነ ሀሹ ጋ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Biittaw, simmi yayyoppa; Med'inaa Goday gitabaa ootseedda diraw, nashettanne hashshu ga!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Biittayee babbofa; GODAY nees ooththida gita miishsha gishshas ufayetta!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቢታዬ ባቦፋ፤ ጎዳይ ኔስ ኦዳ ጊታ ሚሻ ጊሻስ ኡፋዬታ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቢታዉ፥ ህዛ ያዮፋ፤ ጎዳይ ግታባ ኦዳ ግሾ፥ ኡፋይታነ ሀሹ ጋ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Biittaw, hiza yayyofa; Goday gitaba oothida gisho, ufaytanne hashshu ga!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ምድር ሆይ፤ አትፍሪ፤ ደስ ይበልሽ፤ ሐሤትም አድርጊ፤ በርግጥ እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አድርጓል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ምድር ሆይ አትፍሪ፤ እግዚአብሔር ስላደረገልሽ ታላቅ ነገር ደስ ይበልሽ! ሐሤትም አድርጊ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቲ ምድሪ፥ እግዚኣብሄር ዓብዪ ነገር ገይሩ እዩሞ፥ ኣይትፍርሒ፤ ተሓጐሲ፤ ዕልልውን በሊ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቲ ሃገር፡ እግዚኣብሄር ዓብዩ ነገር ገይሩ እዩ እሞ፡ ኣይትፍርሂ፡ ተሕጎሲ ባህውን ይበልኪ።