Joel 2:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቱም ኣራዊት መሮር፡ መጓሰ በረኻ ይበቁል፡ እታ ኦም ፍረኣ ትፈሪ፡ ኦም በለስን ወይኒን ሓይሊ ይህቦም እሞ፡ ኣይትፍራህ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተ የምድር እንስሶች ሆይ! የምድረ በዳው ማሰማርያ ለምልሞአልና፥ ዛፉም ፍሬውን አፍርቶአልና፥ በለሱና ወይኑም ኀይላቸውን ሰጥተዋልና አትፍሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ የምድር እንስሶች ሆይ፥ የምድር በዳው ማሰማርያ ለምልሞአልና፥ ዛፉም ፍሬውን አፍርቶአልና፥ በለሱና ወይኑም ኃይላቸውን ሰጥተዋልና አትፍሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተ የምድር እንስሶች ሆይ፥ የምድረ በዳው ማሰማርያ ለምልሞአልና፥ ዛፉም ፍሬውን አፍርቶአልና፥ በለሱና ወይኑም ኃይላቸውን ሰጥተዋልና አትፍሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ ሳኣ መሄቶ፥ ያዮፕተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ባዙዋን ደእያ ሄን ጋዲ አጬዳ፤ ምይካ ባረ አይፍያ አይፌ፤ ኤ ምይነ ዎይንያ ቱራይካ አይፍያ ዶርጾጼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo sa'aa mehetoo, yayyoppite; ayaw gooppe, bazzuwaan de'iyaa hentsaa gadii aac'eedda; mitsaykka bare ayfiyaa ayifee; Etsaa mitsaynne woyniyaa turaykka ayfiyaa dors's'os's'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intteno biitta bolla diza do7atoo babbofte; kase intte izan heemettiza gadey cililides; miththatikka ayfida; balaseynne woyne miththay keehi daro ayfides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴኖ ቢታ ቦላ ዲዛ ዶኣቶ ባቦፍቴ፤ ካሴ ኢንቴ ኢዛን ሄሜቲዛ ጋዴይ ጪሊሊዴስ፤ ሚቲካ ኣይፊዳ፤ ባላሴይኔ ዎይኔ ሚይ ኬሂ ዳሮ ኣይፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተኖ ሳኣ መሄቶ፥ ያዮፍተ፤ ባዞን ደእያ ማታይ አጭስ። ምይ አይፍስ፤ ባላሰይነ ዎይነ አይፈይ ቡርኩክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteno sa7aa meheto, yayyofite; bazzon de7iya maatay aacis. Mithay ayfis; balaseynne woyne ayfey burkukis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የዱር እንስሳት ሆይ፤ አትፍሩ፤ መሰማሪያ መስኮቹ ለምልመዋልና፤ ዛፎቹ ፍሬያቸውን አፍርተዋል፤ የበለሱ ዛፍና የወይኑ ተክልም እጅግ አፍርተዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተም የምድር እንስሶች አትፍሩ፤ የምትሰማሩባቸው መስኮች ለምልመዋል፤ ዛፎችም አፍርተዋል፤ የበለሱና የወይኑ ፍሬ እጅግ የበዛ ሆኖአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቱም እንስሳ ምድሪ፥ እቲ መጓሰዪ በረኻ ለምሊሙ፥ እቲ ኦምውን ፈርዩ እዩሞ፥ ኦም በለስን ተኽሊ ወይንን ከዓ፥ ሓይላቶም ይህቡ ኣለዉ እሞ፥ ኣይትፍርሑ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቱም እንስሳ መሮር፡ እቲ መጓሰዩ በረኻ ለምሊሙ፡ ኦም ፍሬኡ ይፈሪ፡ ኦም በለስን ተኽሊ ወይንን ከአ ሓይሉ ይህብ አሎ እሞ፡ ኣይትፍርሁ።