Joel 2:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እምበኣርሲ ኣቱም ደቂ ጽዮን ተሓጐሱ፡ ብእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ ተሓጐሱ፡ ንሱ ነቲ ናይ ቀደም ዝናብ ኣመሓላሊፉልኩም እዩ፡ ንሱ ድማ ዝናብ ከውርደልኩም እዩ፡ እቲ ናይ ቀደም ዝናብን ነቲ ዳሕረዋይ ዝናምን ኣብታ ቀዳመይቲ ወርሒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እና​ንተ የጽ​ዮን ልጆች ሆይ! በአ​ም​ላ​ካ​ችሁ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ደስ ይበ​ላ​ችሁ፤ ሐሤ​ትም አድ​ርጉ፤ ምግ​ብን በጽ​ድቅ ሰጥ​ቶ​አ​ች​ኋ​ልና፥ እንደ ቀድ​ሞ​ውም የበ​ል​ጉ​ንና የመ​ከ​ሩን ዝናብ ያዘ​ን​ብ​ላ​ች​ኋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ የጽዮን ልጆች፥ አምላካችሁ እግዚአብሔር የፊተኛውን ዝናብ በጽድቅ ሰጥቶአችኋልና፥ እንደ ቀድሞውም የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ አዝንቦላችኋልና በእርሱ ደስ ይበላችሁ፥ ለእርሱም እልል በሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተ የጽዮን ልጆች፥ ጌታ አምላካችሁ ቀድሞ የሚደርሰውን ዝናብ ስለ ጽድቅ ሰጥቶአችኋልና፥ እንደ በፊትም ቀዳሚውንና የኋለኛውን ዝናብ አዝንቦላችኋልና በእርሱ ደስ ይበላችሁ፥ ለእርሱም እልል በሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ ጽዮነ አሳቶ፥ ናሸትተ፤ መና ጎዳን፥ ህንተ ጾሳን፥ ሀሹ ጊተ! አያዉ ጎፐ፥ እ ባልጉዋ እራ ህንተንቶ ዳርሲደ እሜዳ፤ ቃይ እ ካሰዋዳን፥ ህንተንቶ ባልጉዋ እራነ አድልያ እራ ግድሲደ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo S'iyoone asatoo, nashetite; Med'inaa Godaan, hintte S'oossan, hashshu giite! Ayaw gooppe, I balgguwaa iraa hinttenttoo darissiide immeedda; k'ay I kasewaadan, hinttenttoo balgguwaa iraanne adilliyaa iraa gidissiide immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intteno Xiyoone deretoo, GODAAN intte Xoossan ufayssi ooththite; izi tumu pirdidi badhdhesa iranne ofinththa ira wogara immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴኖ ጺዮኔ ዴሬቶ፥ ጎዳን ኢንቴ ጾሳን ኡፋይሲ ኦቴ፤ ኢዚ ቱሙ ፒርዲዲ ባሳ ኢራኔ ኦፊን ኢራ ዎጋራ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተኖ ፅዮነ አሳቶ፥ ኡፋይትተ፤ ጎዳን ህንተ ፆሳን፥ ሀሹ ጊተ! እ፥ ባልጎ እራ ህንተዉ ዳርስድ እሚስ፤ ካሰይሳዳ ስላነ ቶርቸ እራ ግድስድ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteno Xiyoone asato, ufaytite; Godan hinte Xoossan, hashshu giite! I, balgo ira hintew darsidi immis; kaseysada silanne torche ira gidisidi immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጽዮን ሰዎች ሆይ፤ ደስ ይበላችሁ፤ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ሐሤት አድርጉ፤ የበልግን ዝናብ፣ በጽድቅ ሰጥቷችኋልና ፤ እንደ ቀድሞውም፣ የበልግንና የጸደይን ዝናብ በብዛት ልኮላችኋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እናንተ የጽዮን ሕዝብ ሆይ! በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ደስ ይበላችሁ፤ ሐሤትም አድርጉ፤ እርሱ በትክክል ፈርዶ እንደ ወትሮው በበጋና በክረምት ወራት በቂ ዝናብ ሰጥቶአችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቱም ደቂ ፅዮን፥ ኣምላኽኩም እግዚኣብሄር፥ ዝናም ፅድያ ብፅድቂ ይህበኩም ኣሎሞ፥ ከም ቀደሙ ዝናም ፅድያን ፅብሓትን፥ የውርደልኩም ኣሎሞ፥ ተሓጐሱ፤ ብእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ፥ ደስ ይበልኩም፤ ንእኡውን ዕልል በሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቱም ደቂ ጽዮን፡ ዝናም ጽድያ ብልክዕ ይሀብኩም፡ ዝናብ ጽድያን ጽብሓትን ከም ቀደሙ የውርደልኩም አሎ እሞ፡ ተሐጎሱ ብእግዚኣብሄር ኣምላኽኩምውን ባህ ይበልኩም።