Joel 2:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብድሕሪኡ ድማ መንፈሰይ ኣብ ልዕሊ ዅሉ ስጋ ከፍስስ እየ። ኣወዳትኩምን ኣዋልድኩምን ኪንበዩ፡ ኣረግቶትኩም ሕልሚ ኪሓልሙ፡ መንእሰያትኩም ራእይ ኪርእዩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ከዚ​ህም በኋላ እን​ዲህ ይሆ​ናል፤ መን​ፈ​ሴን በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ አፈ​ስ​ሳ​ለሁ፤ ወን​ዶ​ችና ሴቶች ልጆ​ቻ​ች​ሁም ትን​ቢ​ትን ይና​ገ​ራሉ፤ ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ቻ​ች​ሁም ሕል​ምን ያል​ማሉ፤ ጐል​ማ​ሶ​ቻ​ች​ሁም ራእ​ይን ያያሉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዚህም በኋላ እንዲህ ይሆናል፤ መንፈሴን በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፥ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልምን ያልማሉ፥ ጐበዞቻችሁም ራእይ ያያሉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህም በኋላ እንዲህ ይሆናል፥ መንፈሴን በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፥ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልምን ያልማሉ፥ ወጣቶቻችሁም ራእይ ያያሉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄዋፐ ጉይያን ሀዋዳን ሀናና፤ ታን አሳ ኡባ ቦላ ታ አያና ጉሳና። ህንተ አቱማ ናናቱነ ህንተ ማጫ ናናይ ትምቢትያ ኦዳና፤ ህንተ ጭማቱካ አኩሙዋ አኩመታና፤ ህንተ ዎዳላ ናናይካ ሳፃ በአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hewaappe guyyiyaan hawaadan hanana; Taani asaa ubbaa bolla ta Ayaanaa gussana. Hintte attuma naanatuunne hintte mac'c'a naanay timbbitiyaa odana; hintte c'imatuukka akumuwaa akumetana; hintte wodalla naanaykka sas'aa be'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Hayssafe guye tani asa ubbaa bolla ta Ayana gussana; intte macca naytinne attuma nayti tinbite haasayana; cima asaykka agumo agumettana; yelaga naateththati ajjuuta beyana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ሃይሳፌ ጉዬ ታኒ ኣሳ ኡባ ቦላ ታ ኣያና ጉሳና፤ ኢንቴ ማጫ ናይቲኔ ኣቱማ ናይቲ ቲንቢቴ ሃሳያና፤ ጪማ ኣሳይካ ኣጉሞ ኣጉሜታና፤ ዬላጋ ናቴቲ ኣጁታ ቤያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህዛፐ ጉየ ሀይሳዳ ሀናና፤ ታኒ አሳ ኡባ ቦላ ታ አያና ጉሳና። ህንተ አደ ናይትነ ማጫ ናይት ትንብተ ኦዳና፤ ህንተ ጭማት አሙሆ አሙሀና፤ ህንተ ናአተት ቆንጨ በአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hizape guye haysada hanana; taani asa ubbaa bolla ta Ayyaana gussana. Hinte adde naytinne macca nayti tinbite odana; hinte cimati amuho amuhana; hinte na7atethati qoncethi be7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ከዚህም በኋላ፣ መንፈሴን በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁ ትንቢት ይናገራሉ፤ ሽማግሌዎቻችሁ ሕልም ያልማሉ፤ ጕልማሶቻችሁም ራእይ ያያሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ከዚህ በኋላ መንፈሴን በሰው ሁሉ ላይ አፈሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፤ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልምን ያልማሉ፤ ወጣቶቻችሁም ራእይ ያያሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብድሕሪዙይ ከምዙይ ክኸውን እዩ፤ መንፈሰይ ኣብ ልዕሊ ዅሉ ስጋ ዝለበሰ ኸፍስስ እየ፤ ኣወዳትኩምን ኣዋልድኩምን ክንበዩ፥ ኣረጋውያንኩም ሕልሚ ኽሓልሙ፥ ኣጓብዝኩም ከዓ ራእይ ክሪኡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ብድሕርዚ ኪኸውን እዩ፡ መንፈሰይ ናብ ልዕሊ ኹሉ ስጋ ክኽዑ እየ፡ አወዳትኩምን አዋልድኩምን፡ ኣጉባዝኩም ከአ ራእይ ኪርእዩ እዮም።