Joel 2:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በተን መዓልትታት እቲኣተን ከኣ ኣብ ልዕሊ ባሮትን ኣብ ልዕሊ ኣገልገልትን መንፈሰይ ከፍስስ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግ​ሞም በዚያ ወራት በወ​ን​ዶ​ችና በሴ​ቶች ባሪ​ያ​ዎች ላይ መን​ፈ​ሴን አፈ​ስ​ሳ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም በዚያ ወራት በወንዶችና በሴቶች ባሪያዎች ላይ መንፈሴን አፈስሳለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደግሞም በዚያ ወራት በወንዶችና በሴቶች ባርያዎች ላይም መንፈሴን አፈስሳለሁ ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ጋላሳቱዋን ታ አቱማ ቆማቱ ቦላነ ታ ማጫ ቆማቱ ቦላ ታን ታ አያና ጉሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He gallassatuwaan ta attuma k'oomatuu bollanne ta mac'c'a k'oomatuu bolla taani ta Ayaanaa gussana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessaththoka he gallassatan taas ooththiza maccassa bollanne attumasa bolla tani ta Ayana gussana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳካ ሄ ጋላሳታን ታስ ኦዛ ማጫሳ ቦላኔ ኣቱማሳ ቦላ ታኒ ታ ኣያና ጉሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ጋላሳታን ታ አደ አይለልታ ቦላነ ታ ማጫ አይለታ ቦላ ታ አያና ጉሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He gallasatan ta adde aylleta bollanne ta macca aylleta bolla ta Ayyaana gussana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእነዚያ ቀናት በወንዶችና በሴቶች ባሪያዎች ላይ እንኳ፣ መንፈሴን አፈስሳለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲሁም በእነዚያ ቀኖች፥ በወንዶችና በሴቶች አገልጋዮቼ ላይ መንፈሴን አፈሳለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በተን ኣዋርሕ እቲኣተን፥ ኣብ ሰብኡትን ኣንስትን ባሮተይ፥ መንፈሰይ ክኽዑ እየ።
Amharic Tigrinya 2011
በተን መዓልትታት እትኤንሲ ኣብ ሰብኡትን ኣንስትን ባሮት እኳ መንፈሰይ ክኽዑ እየ።