Joel 2:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቅድሚኦም ሓዊ ይበልዕ። ብድሕሪኦም ድማ ሃልሃልታ ይነድድ፤ እታ ምድሪ ኣብ ቅድሚኦም ከም ኣታኽልቲ ኤደን፡ ብድሕሪኦም ድማ በረኻ በረኻ እያ፤ እወ፡ ዘምልጦም የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እሳት በፊ​ታ​ቸው ትበ​ላ​ለች፥ በኋ​ላ​ቸ​ውም ነበ​ል​ባል ታቃ​ጥ​ላ​ለች፤ ምድ​ሪቱ በፊ​ታ​ቸው እንደ ደስታ ገነት፥ በኋ​ላ​ቸ​ውም እንደ ምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእ​ር​ሱም የሚ​ያ​መ​ልጥ የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፥ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፥ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ባረፐ ስንና ደእያ ጫርሻ ኡባ ታማዳን ሚኖ፤ ቃይ ኡንቱንቱፐ ጉየና ደእያባ ላጩዋዳን ጹጊኖ፤ ኡንቱንቱፐ ስንና ደእያ ሳአይ ኤደነ ገነትያ ማላ፤ ሽን ኡንቱንቱፐ ጉዪ መላ ባዙዋ ማላ፤ ኡንቱንቱፐ አያይነ አተና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu bareppe sintsanna de'iyaa c'arshshaa ubbaa tamaadan miino; k'ay unttunttuppe guyyenna de'iyaabaa lac'uwaadan s'uuggiino; unttunttuppe sintsanna de'iyaa sa'ay Edene Gennetiyaa mala; shin unttunttuppe guyyii mela bazzuwaa mala; unttunttuppe ayaynne attena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He booleti ba sinththan beettidaazi ubbaa tama mala maana; tama laco mala xuuggana; buro istta gakkontta biittay Edene gannate mala cilila biitta shin istti gakki aadhdhida biittay aykkoy baynda bazzo biitta gidana; booleti mishin attida miishshika beettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ቦሌቲ ባ ሲንን ቤቲዳዚ ኡባ ታማ ማላ ማና፤ ታማ ላጮ ማላ ጹጋና፤ ቡሮ ኢስታ ጋኮንታ ቢታይ ኤዴኔ ጋናቴ ማላ ጪሊላ ቢታ ሺን ኢስቲ ጋኪ ኣዳ ቢታይ ኣይኮይ ባይንዳ ባዞ ቢታ ጊዳና፤ ቦሌቲ ሚሺን ኣቲዳ ሚሺካ ቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታፈ ስንራ ምያ ታም ቤስ፤ ኤንታፈ ጉየራ ላጮይ ፁጌስ። ኤንታ ስንይ ጋናተ መላ፤ ሽን ኤንታ ጉየይ ቦድላ ባዞ መላ፤ ኤንታፈ አይብካ ከስ ኤከና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Entafe sinthara miya tami bees; entafe guyera lacoy xuuggees. Enta sinthay Gannate mela; shin enta guyey booddila bazzo mela; entafe aybika kessi ekenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በፊታቸው፣ እሳት ይባላል፤ በኋላቸውም ነበልባል ይለበልባል፤ በፊታቸው ምድሪቱ እንደ ዔድን ገነት ናት፤ በኋላቸውም የሚቀረው ባዶ ምድረ በዳ ነው፤ ምንም አያመልጣቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱ በፊታቸው የሚገኘውን ተክል ሁሉ እንደ እሳት ይበላሉ፤ እንደ ነበልባልም ያቃጥላሉ። ገና ያልደረሱበት፥ በፊታቸው ያለው ምድር፥ እንደ ዔደን የአትክልት ቦታ የለመለመ ነው፤ እነርሱ ያለፉበት ምድር ግን የወደመ በረሓ ይሆናል፤ ከእነርሱ የሚያመልጥ ምንም ነገር አይገኝም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ቅድሚኣቶም ሓዊ ትባላዕ፥ ኣብ ድሕሪኣቶም ድማ፥ ሃልሃልታ ሞዅ የብል፤ እታ ምድሪ ኣብ ቅድሚኣቶም ከም ገነት ኤደን፥ ኣብ ድሕሪኣቶም ከዓ ምድረ በዳ እያ፤ ካብኣቶምውን ዘምልጥ የለን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ቅድሚኡ ሓዊ ይበልዕ፡ ኣብ ድሕሪኡ ሃልሃልታ ሞኽ የብል። እታ ሃገር ኣብ ቅስሚኡ ኸም ገነት፡ ኣብ ድሕሪኡ ኸም ጸምጸም በረኻ እያ፡ ካብኡ ዜምልጥውን የልቦን።