Joel 2:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እታ ዓባይን ዘስካሕክሕን መዓልቲ እግዚኣብሄር ከይመጸት፡ ጸሓይ ናብ ጸልማት፡ ወርሒ ድማ ናብ ደም ክትቅየር እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ታላቋና ግልጥ የሆነችው የእግዚአብሔር ቀን ሳትመጣ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ ጨረቃም ወደ ደም ይለወጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ ጨረቃም ወደ ደም ይለወጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ታላቁና የሚያስፈራው የጌታ ቀን ሳይመጣ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ ጨረቃም ወደ ደም ይለወጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግታነ ዳሮፐ ያሽያ መና ጎዳ ጋላሳይ ጋካናፐ ካሰ አዋይ ማና፤ አግናይካ ሱ ማላታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gitanne daroppe yashshiyaa Med'inaa Godaa gallassay gakkanaappe kase away d'umana; aginayikka suutsaa malatana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gita babisiza Godaa gallassay yaanaappe kasetidi arshey dhumana; aginaykka suuth aaththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊታ ባቢሲዛ ጎዳ ጋላሳይ ያናፔ ካሴቲዲ ኣርሼይ ማና፤ ኣጊናይካ ሱ ኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግታነ ያሽያ ጎዳ ጋላሳይ ያናፐ ካሰ፥ አው ማና፤ አጌን ሱ ዳናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gitanne yashshiya Godaa gallasay yaanape kase, awi dhumana; ageeni suuthu daanana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ከመምጣቱ በፊት፣ ፀሓይ ትጨልማለች፤ ጨረቃም ወደ ደም ትለወጣለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ታላቁና አስፈሪው የጌታ ቀን ከመምጣቱ በፊት ፀሐይ ይጨልማል፤ ጨረቃም ደም ትመስላለች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እታ ዓባይን መፍርሒትን መዓልቲ እግዚኣብሄር እንተይመፀት፥ ፀሓይ ናብ ፀልማት፥ ወርሒ ድማ ናብ ደም ክትልወጥ እያ።
Amharic Tigrinya 2011
እታ ዓባይን መፍርሂትን መዓልቲ እግዚኣብሄር ከይመጸት፡ ጸሓይ ኣብ ጸልማት፡ ወርሒ ድማ ኣብ ደም ትልወጥ።