Joel 2:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስም እግዚኣብሄር ዚጽውዕ ዘበለ ዅሉ ኺድሕን እዩ። ኣብ ከረን ጽዮንን ኣብ የሩሳሌምን ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎን ኣብቶም እግዚኣብሄር ዝጽውዖም ተረፍን ምድሓን ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ይሆናል፤ የእግዚአብሔርን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ፥ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም ይድናሉ። ደግሞም እግዚአብሔር የጠራቸው፥ የምሥራች የሚሰበክላቸው ይገኛሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም ይሆናል፤ የእግዚአብሔር ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ፥ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም መድኃኒት ይገኛል። ደግሞም እግዚአብሔር የጠራቸው፥ የምስራች የሚሰበከላቸው ይገኛሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም ይሆናል፥ የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል፥ ጌታም እንደ ተናገረ፥ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም የሚተርፉ ይኖራሉ። ደግሞም ጌታ የጠራቸው ይገኛሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ ሀዋዳን ሀናና፤ መና ጎዳ ሱን ጼስያ ኡባይ አታና። መና ጎዳይ ጌዳዋዳን፥ ጽዮነ ደርያንነ የሩሳላመን አትያዋንቱ ደአና። ሄዋንቱፐካ መና ጎዳይ ጼሴዳዋንቱ ፓጻ ደአና።”
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode hawaadan hanana; Med'inaa Godaa suntsaa s'eesiyaa ubbay attana. Med'inaa Goday geeddawaadan, S'iyoone Deriyaaninne Yerusaalamen attiyaawanttu de'ana. Hewanttuppekka Med'inaa Goday s'eeseeddawanttu pas'a de'ana.»
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA sunth xeygizay wurikka attana; GODAY kase yootida mala Xiyoone zuma bollafenne Yerusalaameppe atoteththi beettana; attanayta garsan GODAY xeygidayti daana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ሱን ጼይጊዛይ ዉሪካ ኣታና፤ ጎዳይ ካሴ ዮቲዳ ማላ ጺዮኔ ዙማ ቦላፌኔ ዬሩሳላሜፔ ኣቶቴ ቤታና፤ ኣታናይታ ጋርሳን ጎዳይ ጼይጊዳይቲ ዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ሀይሳዳ ሀናና፤ ጎዳ ሱን ፄግያ ኡባይ አታና። ጎዳይ ግዳይሳዳ ፅዮነ ዙማንነ የሩሳላመን አትዳይሳት ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode haysada hanana; Godaa sunthaa xeegiya ubbay attana. Goday gidaysada Xiyoone zumaaninne Yerusalaamen attidaysati daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእግዚአብሔርን ስም የሚጠራ ሁሉ፣ እርሱ ይድናል፤ እግዚአብሔርም እንዳለው፣ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም፣ መድኀኒት ይገኛል፤ ከትሩፋኑም መካከል እግዚአብሔር የጠራቸው በዚያ ይገኛሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእግዚአብሔርንም ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረው ከጽዮን ተራራና ከኢየሩሳሌም መዳን ይገኛል፤ ከሚድኑትም መካከል እግዚአብሔር የጠራቸው ይገኙበታል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምዙይ ክኸውን እዩ፤ ኵሉ ስም እግዚኣብሄር ዝፅውዕ፥ ክድሕን እዩ። ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ፥ ኣብ እምባ ፅዮንን ኣብ ኢየሩሳሌምን፥ መድሓኒት ክርከብ እዩ፤ ኣብቶም እግዚኣብሄር ዝፅውዖም፥ ብስራት ዝስበኸሎም ክርከቡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ኪኸውን ከአ እዩ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ፡ ኣብ ከረን ጽዮንን ኣብ ዮርሳሌምን ኣብቶም እግዚኣብሄር ዚጽውዖም ተረፍን ምድሓን ኪኸውን እዩ እሞ፡ ስም እግዚኣብሄር ዚጽውዕ ዘበለ ኹሉ ኺድሕን እዩ።