Joel 2:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከም ጀጋኑ ክጎዩ እዮም፤ ከም ሰብ ውግእ ኣብ መንደቕ ክድይቡ እዮም፤ ነፍሲ ወከፎም ድማ ኣብ መገዶም ከይዶም መሳርዖም ኣይሰብሩን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንደ ተዋጊዎች ይሮጣሉ፤ እንደ ጦረኞችም በቅጥሩ ላይ ይወጣሉ፤ እያንዳንዱም በመንገዱ ላይ ይራመዳል፤ ከእርምጃቸውም አያፈገፍጉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንደ ኃያላን ይሮጣሉ፥ እንደ ሰልፈኞችም በቅጥሩ ላይ ይወጣሉ፤ እያንዳንዱም በመንገዱ ላይ ይራመዳል፥ ከእርምጃቸውም አያፈገፍጉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንደ ኃያላን ይሮጣሉ፥ እንደ ጦር ሰዎችም በቅጥሩ ላይ ይወጣሉ፥ እያንዳንዱም በመንገዱ ላይ ይራመዳል፥ ከእርምጃቸውም አያፈገፍጉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ኦላንቻቱዋዳን ዎጺኖ፤ ድርሳ ግምቢያካ ግኢኖ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ባረ ማራን ሳልፒኖ፤ ባረንቱ ሳልፕያፐ ጋጻ ከስክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu olanchchatuwaadan wos's'iino; dirssaa gimbbiyaakka gi"iino. Unttunttu ubbaykka bare maaran salppiino; barenttu salppiyaappe gas'aa kesikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ola qarata mala gede sinththe beettes; olanchchata mala dirsa bollara guppi aadhdhana; wurikka sitti giidi gede sinththe baana; ba biza ogeppe hara oge beettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦላ ቃራታ ማላ ጌዴ ሲን ቤቴስ፤ ኦላንቻታ ማላ ዲርሳ ቦላራ ጉፒ ኣና፤ ዉሪካ ሲቲ ጊዲ ጌዴ ሲን ባና፤ ባ ቢዛ ኦጌፔ ሃራ ኦጌ ቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ኦላንቾዳ ዎፆሶና፤ ቶራ አሳዳ ድርሳ ቦላራ ጉፖሶና። ኤንቲ ኡባይ ማራን ቦሶና፤ ባንታ ሳልፕያፈ ጋፃ ከዮኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti olanchoda woxoosona; toora asada dirsaa bollara gupoosona. Enti ubbay maaran boosona; banta salpiyafe gaxa keyokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንደ ተዋጊዎች ድንገት አደጋ ይጥላሉ፤ እንደ ወታደሮችም ቅጥርን ይዘልላሉ፤ ከመንገዳቸውም ሳይወጡ፣ አቅጣጫ ይዘው ይጓዛሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደ ጦረኞች ይጋፈጣሉ፤ እንደ ተዋጊዎችም ቅጽርን ይዘላሉ፤ ሁሉም ቀጥ ብለው ወደ ፊት ይጓዛሉ፤ በማመንታት አቅጣጫቸውን አይለውጡም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከም ጀጋኑ ይጐዩ፤ ከምዝዋግኡ ሰባት ናብ ቅፅሪ ይድይቡ፤ ነፍሲ ወከፍ በብጐደናኡ ይሓልፍ፤ ካብ መንገዶም ከዓ ድሕር ኣይብሉን።
Amharic Tigrinya 2011
ከም ጀጋኑ ይጎዩ፡ ከም ዚዋግኡ ሰብ ናብ ቀጽሪ ይድይቡ፡ ነፍሲ ወከፍ በብጎደናኡ ይሐልፍ፡ ካብ መገዶም ከኣ ኣየግልሱን።