Joel 3:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እወ፡ ኣቱም ጢሮስን ሲዶንን ኵለን ዞባታት ፍልስጤምን፡ ምሳይ እንታይ ርክብ ኣሎኩም፧ ሕነ ክትህበኒ ዲኻ፧ ሕነ እንተፈዲኻለይ ድማ ቀልጢፈን ቀልጢፈን ሕነኻ ኣብ ርእስኻ ከውርዶ እየ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ጢሮስና ሲዶና የፍልስጥኤም አውራጃ ገሊላም ሁሉ ሆይ! ከእናንተ ጋራ ምን አለኝ? እናንተ በቀልን ትበቀሉኛላችሁን? ቂምንስ ትቀየሙኛላችሁን? ፈጥኜ በችኰላ ፍዳን በራሳችሁ ላይ እመልሳለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጢሮስና ሲዶና የፍልስጥኤምም ግዛት ሁሉ ሆይ፥ ከእናንተ ጋር ለእኔ ምን አለኝ? በውኑ ብድራትን ትመልሱልኛላችሁን? ብድራትን ብትመልሱልኝ ፈጥኜ በችኰላ ብድራታችሁን በራሳችሁ ላይ እመልሳለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጢሮስና ሲዶና የፍልስጥኤምም ግዛት ሁሉ ሆይ፥ ከእናንተ ጋር ምን ጉዳይ አለኝ? በውኑ ልትበቀሉኝ ትፈልጋላችሁን? በቀልን በእኔ ላይ ማውረድ ብትሞክሩ፥ በቀሉን መልሼ በፍጥነት በእናንተ ላይ አወርደዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄዋዳንካ፥ ህንተኖ፥ ጺሮሳ፥ ሲዶናነ ፕልስጼማ ጋድያ አሳቶ፥ ህንተ ታ ቦላ አይ ኦናዉ ቆፔድቴ? ታን ኦዳዋ ሀሉዋ ከሳናዉ ኮዪቴ? ሄዋ ህንተ ኮዮፐ፥ ታን ኤሌላደ ህንተ ኦዳ ኦሱዋ ህንተ ቦላ ዛራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hewaadankka, Hinttenoo, S'iiroosa, Sidoonanne Piliss's'eema gadiyaa asatoo, hintte ta bolla ay ootsanaw k'oppeeditee? Taani ootseeddawaa haluwaa kessanaw koyiitee? Hewaa hintte koyooppe, taani elleellaadde hintte ootseedda oosuwaa hintte bolla zaarana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intteno Xiroose, Sidoonanne Filisxeeme asatoo! Intte ay ooththishe deetii? Intte ta bolla halo kessana qoppeetii? Intte hessa mala qoppiko tanikka kasetada intte bolla halo kessana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴኖ ጺሮሴ፥ ሲዶናኔ ፊሊስጼሜ ኣሳቶ! ኢንቴ ኣይ ኦሼ ዴቲ? ኢንቴ ታ ቦላ ሃሎ ኬሳና ቆፔቲ? ኢንቴ ሄሳ ማላ ቆፒኮ ታኒካ ካሴታዳ ኢንቴ ቦላ ሃሎ ኬሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ህንተኖ፥ ፅሮሳ፥ ስዶናነ ፍልስፄመ ቢታ አሳቶ፥ ህንተ ታ ቦላ አይ ኦናዉ ቆፕደቲ? ታ ቦላ ሀሎ ከያናዉ ኮዬቲ? ህንተ ሄሳ ኮይኮ፥ ታኒ ኤለሳዳ ህንተ ኦሱዋ ህንተ ቦላ ዛራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Hinteno, Xiroosa, Sidoonanne Filisxeeme biitta asato, hinte ta bolla ay oothanaw qopidetii? Ta bolla halo keyanaw koyeetii? Hinte hessa koyiko, taani ellesada hinte oosuwa hinte bolla zaarana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ጢሮስና ሲዶና እንዲሁም እናንተ የፍልስጥኤም ግዛቶች ሁሉ ሆይ፤ እንግዲህ በእኔ ላይ ምን አላችሁ? ስላደረግሁት ነገር ብድር ልትመልሱልኝ ነውን? የምትመልሱልኝ ከሆነ፣ በፍጥነትና በችኰላ እናንተ ያደረጋችሁትን በራሳችሁ ላይ መልሼ አደርግባችኋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እናንተ የጢሮስ፥ የሲዶናና የፍልስጥኤም አውራጃዎች ሕዝብ ሆይ፥ ምን እያደረጋችሁ ነው? እኔን ለመበቀል ይቃጣችኋልን? ይህ ከሆነ ሥራችሁ ወዲያው በፍጥነት በራሳችሁ ላይ እንዲመለስ አደርጋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቱም ጢሮስን ሲዶናን ኵልኻትኩም ግዝኣት ፍልስጥኤምን፥ ኣነ ምሳኻትኩም እንታይ ኣለኒ? ኽትፈድዩኒ ዲኹም? እንተ እትፈድዩኒ እኳ፥ ቀልጢፈ ብድንገት ፍዳኹም ናብ ርእስኹም ክመልሰልኩም እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቱም ጢሮስ ሲዶናን ኹላኻትኩም ሃገር ፍልስጥኤምን፡ ምሳይ እንታይ አሎኩም፡ ብሩርን ወርቀይን ወሲድኩም፡ ነቲ ዜብህግ ክቡር ኣቓሖይ ከአ ናብ መቓድስኩም ኣእቲኹም፡ ንደቂ ይሁዳን ንደቂ ዮርሳሌምን ከአ ካብ ዶቦም ከተርእቕዎምሲ፡ ናብ ደቂ ዮናናውን ሼጥኩምዎም ኢኹም እሞ፡ ፍዳዶ ኽትፈድዩኒ ኢኹም፡ ምንም እኳ ፍዳ እንተ ፈዴኹምኒ፡ ኣነ ቐልጢፈ ብድንገር ፍዳኹም ናብ ርእስኹም ክመልሰልኩም እየ።