Joel 3:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ይሁዳን ደቂ የሩሳሌምን እውን ካብ ግዝኣቶም ርሒቖም ኬርሕቑ፡ ናብ ግሪኻውያን ሸጥዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዳርቻቸውም ታርቁአቸው ዘንድ የይሁዳን ልጆችና የኢየሩሳሌምን ልጆች ለግሪክ ልጆች ሸጣችኋልና፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዳርቻቸውም ታርቁአቸው ዘንድ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ልጆች ለግሪክ ሰዎች ሸጣችኋልና፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዳርቻቸውም ታርቁአቸው ዘንድ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ልጆች ለግሪክ ሰዎች ሸጣችኋልና፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳ ጋድያ አሳነ የሩሳላመ ካታማ አሳ ኡንቱንቱ ጋድያፐ ሃስ አፊደ፥ ግሪከ ጋድያ አሳዉ ዛልኤድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihudaa gadiyaa asaanne Yerusaalame katamaa asaa unttunttu gadiyaappe haassi afiide, Giriike gadiyaa asaw zal"eeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhudanne Yerusalaame yeletata istta dere dhassafe haassi efidi Girike asas bayzideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳኔ ዬሩሳላሜ ዬሌታታ ኢስታ ዴሬ ሳፌ ሃሲ ኤፊዲ ጊሪኬ ኣሳስ ባይዚዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁዳነ የሩሳላመ አሳ ኤንታ ቢታፈ ሃስ ኤፍድ፥ ግርከ አሳስ ባይዝደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihudanne Yerusalaame asaa enta biittafe haassi efidi, Girike asaas bayzideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከገዛ ምድራቸው ልታርቋቸው፣ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሰዎች ለግሪኮች ሸጣችኋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ተወላጆች ከአገራቸው ድንበር አርቃችሁ በመውሰድ ለግሪክ ሰዎች ሸጣችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንደቂ ይሁዳን ንደቂ ኢየሩሳሌምን ድማ፥ ካብ ወሰኖም ክተርሕቕዎም፥ ናብ ግሪካውያን ሼጥኩምዎም ኢኹም እሞ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቱም ጢሮስ ሲዶናን ኹላኻትኩም ሃገር ፍልስጥኤምን፡ ምሳይ እንታይ አሎኩም፡ ብሩርን ወርቀይን ወሲድኩም፡ ነቲ ዜብህግ ክቡር ኣቓሖይ ከአ ናብ መቓድስኩም ኣእቲኹም፡ ንደቂ ይሁዳን ንደቂ ዮርሳሌምን ከአ ካብ ዶቦም ከተርእቕዎምሲ፡ ናብ ደቂ ዮናናውን ሼጥኩምዎም ኢኹም እሞ፡ ፍዳዶ ኽትፈድዩኒ ኢኹም፡ ምንም እኳ ፍዳ እንተ ፈዴኹምኒ፡ ኣነ ቐልጢፈ ብድንገር ፍዳኹም ናብ ርእስኹም ክመልሰልኩም እየ።