Joel 3:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ድማ ኣወዳትካን ኣዋልድካን ኣብ ኢድ ደቂ ይሁዳ ክሸጦም እየ፣ ንሳቶም ድማ ንሳብያውያን፣ ናብ ርሑቕ ህዝቢ ክሸጥዎም እዮም፣ የሆዋ ተዛሪቡ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁን በይሁዳ ልጆች እጅ እሸጣለሁ፤ እነርሱም ለሩቆቹ ሕዝብ በምርኮ ይሸጡአችኋል። እግዚአብሔር ተናግሮአልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ተናግሮአልና ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁን በይሁዳ ልጆች እጅ እሸጣለሁ፥ እነርሱም ለሩቆቹ ሕዝብ ለሳባ ሰዎች ይሸጡአችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ተናግሮአልና ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁን በይሁዳ ልጆች እጅ እሸጣለሁ፥ እነርሱም ለሩቆቹ ሕዝብ ለሳባ ሰዎች ይሸጡአችኋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ህንተ አቱማ ናናቱዋነ ህንተ ማጫ ናናቱዋ ይሁዳ ጋድያ አሳዉ ዛልኤታናዳን ኦና፤ ቃይ ኡንቱንቱካ ሃኮ ጋድያን ደእያ ሳባ ጋድያ አሳዉ ኡንቱንታ ዛልአና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani hintte attuma naanatuwaanne hintte mac'c'a naanatuwaa Yihudaa gadiyaa asaw zal"etanaadan ootsana; k'ay unttunttukka haako gadiyaan de'iyaa Saaba gadiyaa asaw unttuntta zal"ana. Taani Med'inaa Goday hawaa odaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte macca naytinne attuma nayti Yuhuda asaas bayzettana mala ta ooththana; isttika haaho deren diza Saabaane asaas aaththi bayzana; hayssa wursa yootiday tana GODAA.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ማጫ ናይቲኔ ኣቱማ ናይቲ ዩሁዳ ኣሳስ ባይዜታና ማላ ታ ኦና፤ ኢስቲካ ሃሆ ዴሬን ዲዛ ሳባኔ ኣሳስ ኣ ባይዛና፤ ሃይሳ ዉርሳ ዮቲዳይ ታና ጎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ህንተ አደ ናይታነ ህንተ ማጫ ናይታ ይሁዳ አሳስ አ እማና። ኤንቲ ሃሆ ቢታን ደእያ ሳባ አሳስ ኤንታ ባይዛና። ታኒ ጎዳይ ሀይሳ ኦዳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani hinte adde naytanne hinte macca nayta Yihuda asaas aatha immana. Enti haaho biittan de7iya Saaba asaas enta bayzana. Taani Goday haysa odas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወንዶችንና ሴቶች ልጆቻችሁን ለይሁዳ ሰዎች ሸጣለሁ፤ እነርሱም መልሰው በሩቅ ላሉት ለሳባ ሰዎች ይሸጧቸዋል፤” እግዚአብሔር ይህን ተናግሯልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእናንተንም ወንዶችና ሴቶች ልጆች ለይሁዳ ሕዝብ ተላልፈው እንዲሸጡ አደርጋለሁ፤ እነርሱም ሩቅ ላሉት ለሳባውያን ይሸጡአቸዋል፤ ይህንንም የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነዙይ እግዚኣብሄር ተዛሪብዎ እዩ እሞ፥ ነወዳትኩምን ነዋልድኩምን፥ ናብ ኢድ ደቂ ይሁዳ ኽሸጦም እየ፤ ንሳቶምውን ናብቶም ኣብ ርሑቕ ዘለዉ ህዝቢ፥ ናብ ሰብ ሳባ ኽሸጡኹም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ነወዳትኩምን ነዋልድኩምን ናብ ኢድ ደቂ ይሁዳ ኽሸጦም እየ፡ ንሳቶምውን ናብቶም ኣብ ርሑቕ ዘለው ህዝብ፡ ናብ ለሰ ሳባ ኺሸጥዎም እዮም። እዚ እግዚኣብሄር ተዛሪብዎ እዩ።