Jonah 1:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነፍሲ ወከፎም ድማ ንመጻምድቶም፡ እዚ መዓት እዚ ኣብ ልዕሌና ዘሎ ምኽንያት መን ምዃኑ ምእንቲ ኽንፈልጥ፡ ንዑ ዕጫ ንውደቕ። ዕጫ ድማ ኣውደቑ፡ እቲ ዕጫ ድማ ኣብ ልዕሊ ዮናስ ወደቐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርስ በርሳቸውም፥ “ይህ ክፉ ነገር በማን ምክንያት እንደ አገኘን እናውቅ ዘንድ ኑ፤ ዕጣ እንጣጣል” ተባባሉ። ዕጣም ተጣጣሉ፤ ዕጣውም በዮናስ ላይ ወደቀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስ በእርሳቸውም። ይህ ክፉ ነገር በማን ምክንያት እንዳገኘን እናውቅ ዘንድ ኑ፥ ዕጣ እንጣጣል ተባባሉ። ዕጣም ተጣጣሉ፥ ዕጣውም በዮናስ ላይ ወደቀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርስ በእርሳቸውም፦ “ይህ ክፉ ነገር በማን ምክንያት እንደመጣብን እንድናውቅ ኑ፥ ዕጣ እንጣጣል” ተባባሉ። ዕጣም ተጣጣሉ፥ ዕጣውም በዮናስ ላይ ወደቀ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ማርካብያ ላግያዋንቱ እቱ እቶ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ሃይተ፤ ሀ ኢታባይ ኑና ኦ ጋሱዋን ጋከደንቶነ ኤራናዉ ሳማ የጎይተ” ያጌድኖ። ሳማ የግና፥ ሳማይ ዮናሳ ቦላን ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Markkabiyaa laaggiyaawanttu ittuu ittoo hawaadan yaageeddino; «Haayite; ha iitabay nuuna O gaasuwaan gakeddenttone eranaw saamaa yeggoytte» yaageeddino. Saamaa yeggina, saamay Yoonaasa bollan wod'd'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Markabezan diza asay issoy issaa, «Haa yiite! Hayssi iita miishshi oona gaason nuna gakkidaakko eranaas ane saama yeggoos» gida; histtiin istti saama yeggiin saamay Yoonaasa bolla wodhdhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ማርካቤዛን ዲዛ ኣሳይ ኢሶይ ኢሳ፥ «ሃ ዪቴ! ሃይሲ ኢታ ሚሺ ኦና ጋሶን ኑና ጋኪዳኮ ኤራናስ ኣኔ ሳማ ዬጎስ» ጊዳ፤ ሂስቲን ኢስቲ ሳማ ዬጊን ሳማይ ዮናሳ ቦላ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ማርካብያ ኦሳንቾት እሶይ እሱዋኮ፥ “ሃ ዪተ፥ ሀ ኢታባይ ኑና ኦደ ጋሶን ጋክዳኮ ኤራናዉ ሳማ የጋና” ያግዶሶና። ሳማ የግን፥ ሳማይ ዮናሳ ቦላ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Markabiya oosanchoti issoy issuwako, “Haa yiite, ha iitabay nuna oodde gaason gakidaako eranaw saama yeggana” yaagidosona. Saama yeggin, saamay Yoonasa bolla wodhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም መርከበኞቹ እርስ በርሳቸው፣ “ይህ ክፉ ነገር በማን ምክንያት እንደ መጣብን ለማወቅ፣ ኑ ዕጣ እንጣጣል” ተባባሉ። ዕጣም ተጣጣሉ፤ ዕጣውም በዮናስ ላይ ወደቀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በመርከቢቱ ውስጥ የነበሩትም ሁሉ እርስ በርሳቸው “በዚህ አደጋ ላይ እንድንወድቅ ምክንያት የሆነው ማን እንደ ሆነ ለማወቅ ኑ ዕጣ እንጣጣል” ተባባሉ። ዕጣም ተጣጣሉ፤ ዕጣውም በዮናስ ላይ ወጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስንሳቶም ድማ “እዝ መከራ እዙይ ብሰንኪ መን ከም ዝረኸበና ምእንቲ ኽንፈልጥስ፥ ንዑ ዕፃ ነውድቕ” ተበሃሃሉ። ሽዑ ዕፃ ኣውደቑ፤ እታ ዕፃ ኸዓ ኣብ ዮናስ ወፀት።
Amharic Tigrinya 2011
ንሓድሕዶም ድማ፡ እዚ መከራ እዚ ብሰሪ መን ከም ዚረኸበና ዘሎ ኽንፈልጥሲ፡ ንዑ ዕጭ ነውድቕ፡ ተባሃህሉ። ዕጭ ኣውደቑ፡ እታ ዕጭውን ኣብ ዮናስ በጽሔት።