Jonah 2:11 — Compare Translations
4 translations compared side by side
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ዓሣ አንበሪውን አዘዘው፤ እርሱም ዮናስን በየብስ ላይ ተፋው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ዓሣውን አዘዘው፥ እርሱም ዮናስን በየብስ ላይ ተፋው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ዓሣውን ተናገረው፥ እርሱም ዮናስን በደረቅ ምድር ላይ ተፋው።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ነቲ ዓሳ አዘዞ፡ ንሱውን ንዮናስ ናብ ንቑጽ ምድሪ ተፍኦ።