Jonah 2:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብ መዓሙቕ፡ ናብ ማእከል ባሕሪ ደርቢኻኒ ኣሎኻ። ወሓይዝ ድማ ከበበኒ፡ ኵሉ ማዕበልካን ማዕበልካን ኣብ ልዕለይ ሓለፈ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“በመከራዬ ሳለሁ ወደ አምላኬ ወደ እግዚአብሔር ጮኽሁ፤ በሲኦልም ሆድ ውስጥ የጩኸቴን ድምፅ ሰማኝ፤ ቃሌንም አዳመጥህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በመከራዬ ሳለሁ ወደ አምላኬ ወደ እግዚአብሔር ጮኽሁ፥ እርሱም ሰማኝ፤ በሲኦልም ሆድ ውስጥ ሆኜ ጮኽሁ፥ ቃሌንም አዳመጥህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም አለ፦ “በመከራዬ ሆኜ ጌታን ጠራሁት፥ እርሱም መለሰልኝ፤ በሲኦልም ሆድ ውስጥ ሆኜ ጮኽሁ፥ ቃሌንም ሰማህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ታና ጪማ አባ ጋርሳን ዱገ ኦላዳ፤ ሃይ ታ ዩሹዋ ዶዴዳ፤ ነ ኡምቡለትያ ነ ቤታይ ታ ቦላና አድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni taana c'iimma abbaa garissan duge olaadda; haatsay ta yuushshuwaa dooddeedda; ne umbuletiyaa ne beetay ta bollaanna aad'd'eedino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne tana ciimma abba giddo duge yeggadasa; haaththi tana dooddides; ne Dambalay ta bollara aadhdhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ታና ጪማ ኣባ ጊዶ ዱጌ ዬጋዳሳ፤ ሃ ታና ዶዲዴስ፤ ኔ ዳምባላይ ታ ቦላራ ኣዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ ታና አባ ጪሙዋን ዱገ የጋዳሳ። ሃ ታ ዩሹዋ ተቅስ፤ ዎልቃማ ዙለይ ታ ቦላራ አስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni tana abba ciimmuwan duge yeggadasa. Haathi ta yuushuwa teqis; wolqaama zuley ta bollara aadhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጥልቅ ወደ ሆነው፣ ወደ ባሕሩ መካከል ጣልኸኝ፤ ፈሳሾችም ዙሪያዬን ከበቡኝ፤ ማዕበልህና ሞገድህ ሁሉ፣ በላዬ ዐለፉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጥልቅ ወደ ሆነው ወደ ባሕር መሠረት ጣልከኝ፤ በዙሪያዬም ውሃ ከበበኝ፤ ማዕበልህና ሞገድህ በላዬ ላይ አለፉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻ ናብቲ መዓሙቝ፥ ናብ ልቢ ባሕሪ ደርበኻኒ፤ ወሓይዝ ከበቡኒ፤ ኵሉ ማዕበልካን ሞገድካን ብልዕለይ ሓለፈ።
Amharic Tigrinya 2011
በለ ድማ ፡ ካብ መከራይ እተላዕለ ናብ እግዚኣብሄር ኣእዌኹ፡ ንሱ ኸአ መለሰለይ። ኣብ ከብዲ ሲኦል ኮይነ ኣእዌኹ፡ ንስኻውን ድምጸይ ሰማዕካ።