Jonah 2:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነፍሰይ ኣብ ውሽጠይ ምስ ደኸመት፡ ብዛዕባ እግዚኣብሄር ሓሰብኩ፣ ጸሎተይ ድማ ናባኻትኩም መጸ፣ ኣብታ ቅድስቲ ቤተ መቕደስኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ ራሴ ወደ ታች ወደ ተራ​ሮች መሠ​ረት ወረደ፤ ከጥ​ንት ጀምሮ መወ​ር​ወ​ሪ​ያ​ዎ​ችዋ ወደ ተዘጉ ምድር ወረ​ድሁ፤ አቤቱ ፈጣ​ሪዬ! ሕይ​ወቴ ጥፋት ሳያ​ገ​ኛት ወዳ​ንተ ትውጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ ተራሮች መሠረት ወረድሁ፤ በምድርና በመወርወሪያዎችዋ ለዘላለም ተዘጋሁ፤ አንተ ግን፥ አቤቱ አምላኬ፥ ሕይወቴን ከጕድጓዱ አወጣህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደ ተራሮች መሠረት ወረድሁ፥ የምድር መወርወሪያዎችዋ ለዘለዓለም ተዘጉብኝ፤ ጌታ አምላኬ ሆይ አንተ ግን ሕይወቴን ከጉድጓድ አወጣሃት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ታን ዎደ፥ ኔና መና ጎዳ ሀሳያድ። ታ ዎሳይካ ኔኮ፥ ነ ጌሻ ጎልያ ማቅዳስያ ጋኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Taani wode, neena Med'inaa Godaa hassayaadi. Ta woosaykka neekko, ne geeshsha Golliyaa Mak'idasiyaa gakkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Tani hayqqana matida wode nena GODAA qoppadis. Ta woosaykka neekko pude geeshsha keeth gakkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ታኒ ሃይቃና ማቲዳ ዎዴ ኔና ጎዳ ቆፓዲስ። ታ ዎሳይካ ኔኮ ፑዴ ጌሻ ኬ ጋኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ሸምፕያ ዶጭዳ ዎደ፥ ጎዳዉ ታ ነና ቆፓስ፤ ታ ዎሳይ ኔኮ ነ ጌሻ ኬ ጋክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta shempiya doccida wode, Godaw ta nena qopas; ta woosay neeko ne Geeshsha keethaa gakis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ነፍሴ በዛለች ጊዜ፣ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተን ዐሰብሁ፤ ጸሎቴም ወደ አንተ፣ ወደ ቅዱስ መቅደስህ ዐረገች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕይወቴ እየተዳከመ በሄደ ጊዜ እግዚአብሔርን አስታወስኩ፤ ወደ አንተ ወደ አምላኬ ጸለይኩ፤ ጸሎቴም ወደ ቤተ መቅደስህ ወደ አንተ መጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነፍሰይ ኣብ ውሽጠይ ምስ ዘሓለት፥ ንእግዚኣብሄር ዘከርክዎ፤ ፀሎተይ ናባኻ፥ ናብ ቅዱስ መቕደስካ ትዕረግ።
Amharic Tigrinya 2011
ናብ መሰተር ኣኽራን ወረድኩ፡ መሃርሃሪታት ምድሪ ንሓዋሩ ኣብ ልዕሌይ ኮነ፡ ግናኸ ንስኻ፡ ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ፡ ንህይወተይ ካብ ጉድጓድ ኣውጻእካያ።