Joshua 1:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እያሱ ነቶም ሓለውቲ እቲ ህዝቢ ኣዘዞም፡ በሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኢያ​ሱም የሕ​ዝ​ቡን ጻፎች እን​ዲህ ብሎ አዘ​ዛ​ቸው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኢያሱም የሕዝቡን አለቆች። በሰፈሩ መካከል እለፉ፥ ሕዝቡንም። አምላካችሁ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ ወደሚሰጣችሁ ምድር እስከ ሦስት ቀን ይህን ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ልትወርሱአት ትገቡባታላችሁና ስንቃችሁን አዘጋጁ ብላችሁ እዘዙአቸው ብሎ አዘዘ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢያሱም የሕዝቡን አለቆች እንዲህ ብሎ አዘዘ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ ኢያሱ አሳ ካፓቱዋ ሀዋዳን ያጌዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye Iyyaasu asaa kaappatuwaa hawaadan yaageedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe kaallidi Iyaasoy Isra7eele asaa,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ካሊዲ ኢያሶይ ኢስራኤሌ ኣሳ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ እያሱይ ደርያ ሀላቃታ ሀይሳዳ ያግስ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Iyyasuy deriya halaqata haysada yaagis;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኢያሱም የሕዝቡን አለቆች እንዲህ ሲል አዘዛቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ኢያሱ የሕዝቡን አለቆች እንዲህ ብሎ አዘዛቸው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኢያሱ ነቶም ኣሕሉቕ ህዝቢ “ብማእኸል ሰፈር ሓሊፍኩም ነቶም ህዝቢ፦ ‘በዘን ሰለስተ መዓልቲ እዚኣተን ንፈለግ ዮርዳኖስ ተሳጊርኩም ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምእንቲ ኽትወርስዋ ንርስቲ ዝህበኩም ምድሪ ኽትኣትዉ ኢኹምሞ ስንቅኹም ኣዳልዉ’ በልዎም” ኢሉ ኣዘዞም።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እያሱ ነቶም መኳንንቲ ህዝቢ ኸምዚ ኢሉ ኣዘዞም፡