Joshua 1:11 — Compare Translations
12 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ሰራዊት ሓሊፍኩም ንህዝቢ ኣዘዙ እሞ፡ ንገዛእ ርእስኹም ምግቢ ኣዳልዉ። ኣብ ውሽጢ ሰለስተ መዓልቲ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክትወርስዋ ዝህበኩም ምድሪ ኽትወርስ ክትኣትዉ ብእዛ ዮርዳኖስ ክትሓልፉ ኣሎኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“በሰፈሩ መካከል ዕለፉ፥ ሕዝቡንም፦ የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ ወደሚሰጣችሁ ምድር እስከ ሦስት ቀን ይህን ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ልትወርሱአት ትገቡባታላችሁና ስንቃችሁን አዘጋጁ ብላችሁ እዘዙአቸው።”
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በሰፈሩ መካከል እለፉ፥ ሕዝቡንም እንዲህ ብላችሁ እዘዙ፦ ‘ጌታ አምላካችሁ ርስት አድርጎ ወደሚሰጣችሁ ምድር በሦስት ቀን ውስጥ ይህን ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ልትወርሱአት ትገቡባታላችሁና ስንቃችሁን አዘጋጁ።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ቢተ፤ አሳይ ዱንካኖ ሳና አ ቢደ፥ አሳ፥ ‘ህንተ ሽንቃ ጊግስተ፤ ሄዙ ጋላሳ ግዶን፥ ጾሳይ ህንተንቱ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ጋድያ ላታናዉ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኒታ’ ያጊደ ኦድተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Biite; Asay dunkkaano saanna aad'd'i biidde, asaa, ‹Hintte shink'k'aa giigissite; heezzu gallassaa giddon, S'oossay hinttenttu S'oossay hinttenttoo immiyaa gadiyaa laattanaw Yorddaanoosa Shaafaa pinniita› yaagiide odite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Intte gede asay dizaso biidi, ‹Intte heedzdzu gallassafe guye kase GODAA intte Xoossay inttena laatissanaas inttes immiza biittayo laattanaas Yordaanoose pinnana gishshas inttes shinqe giigsite› gi yootite» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢንቴ ጌዴ ኣሳይ ዲዛሶ ቢዲ፥ ‹ኢንቴ ሄ ጋላሳፌ ጉዬ ካሴ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ላቲሳናስ ኢንቴስ ኢሚዛ ቢታዮ ላታናስ ዮርዳኖሴ ፒናና ጊሻስ ኢንቴስ ሺንቄ ጊግሲቴ› ጊ ዮቲቴ» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“አሳይ ዱንካንድ ደእያ ጉታ ብድ፥ ሄ ጋላሳ ጋርሳን፥ ‘ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ፥ ህንተዉ እምያ ቢታ ላታናዉ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንያ ግሾ፥ ህንተዉ ሽንቀ ጊግስተ’ ያግድ ደርያስ ኦድተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Asay dunkaanidi de7iya guta bidi, heedzu gallasa garsan, ‘Goday, hinte Xoossay, hintew immiya biitta laattanaw Yordaanose shaafa pinniya gisho, hintew shinqe giigisite’ yaagidi deriyas odite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ወደ ሰፈር ግቡ፤ ለሕዝቡም፣ ‘ስንቃችሁን አዘጋጁ፤ ከአሁን ጀምሮ ባሉት ሦስት ቀናት ውስጥ ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ፣ እግዚአብሔር አምላካችሁ ርስት አድርጎ የሚሰጣችሁን ምድር ገብታችሁ ትወርሳላችሁ’ በሏቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ወደ ሰፈር ሄዳችሁ ለሕዝቡ እንዲህ ብላችሁ ንገሩ፦ ‘እግዚአብሔር አምላካችሁ እንድትወርሱአት የሚሰጣችሁን ምድር ለመውረስ ከሦስት ቀን በኋላ ዮርዳኖስን ስለምትሻገሩ ስንቃችሁን አዘጋጁ።’ ”
Amharic Tigrinya 2011
ብማእከል ሰፈር ሕለፉ፡ ነቲ ህዝቢ ድማ፡ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምእንቲ ኽትወርስዋ ንርስቲ ዚህበኩም ምድሪ ኽትአትውዋስ፡ ድሕሪ ሰለስተ መዓልቲ ነዚ ዮርዳኖስ እዚ ኽትሳገሩ ኢኹም እሞ፡ ስንቅኹም ኣዳልው፡ ኢልኩም ኣዝዙ።