Joshua 1:15 — Compare Translations

11 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ንኣሕዋትኩም ከምቲ ዝሃበኩም ዕረፍቲ ክሳዕ ዚህቦም፡ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህቦም ምድሪ እውን ክሳዕ ዝሕዝዋ። ሽዑ ናብ ምድሪ ርስቲካ ተመሊስካ ነቲ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ኣብዛ ወሰን ዮርዳኖስ ጸሓይ ክትበርቕ ከላ ዝሃበካ ከተስተማቕሮ ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ እና​ንተ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ሁን እስ​ኪ​ያ​ሳ​ርፍ ድረስ፥ እነ​ር​ሱም ደግሞ አም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ሰ​ጣ​ቸ​ውን ምድር እስ​ኪ​ወ​ርሱ ድረስ፤ ከዚ​ያም በኋላ ከእ​ና​ንተ እያ​ን​ዳ​ንዱ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አገ​ል​ጋይ ሙሴ በፀ​ሐይ መውጫ በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ ወደ ሰጣ​ችሁ ወደ ርስ​ታ​ችሁ ምድር ትገ​ባ​ላ​ችሁ፤ ትወ​ር​ሱ​አ​ት​ማ​ላ​ችሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እናንተን እንዳሳረፋችሁ ወንድሞቻችሁን እስኪያሳርፍ ድረስ፥ እነርሱም ደግሞ አምላካችሁ እግዚአብሔር የሚሰጣቸውን ምድር እስኪወርሱ ድረስ፤ ከዚያም በኋላ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ በፀሐይ መውጫ ወደ ሰጣችሁ ወደ ርስታችሁ ምድር ትመለሳላችሁ ትወርሱአትማላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እናንተን እንዳሳረፋችሁ ወንድሞቻችሁን እስኪያሳርፍ ድረስ፥ እነርሱም ደግሞ ጌታ አምላካችሁ የሚሰጣቸውን ምድር እስኪወርሱ ድረስ፤ ከዚያም በኋላ የጌታ ባርያ ሙሴ በፀሐይ መውጫ ወደ ሰጣችሁ ወደ ርስታችሁ ምድር ትመለሳላችሁ ትወርሱዋታላችሁም።”
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessika GODAY istta shempisana gakkanaassinne inttes izi ooththoyssaththo isttika GODAA intte Xoossay isttas immida biittaa gakki laattana gakkanaassa; hessafe guye intte simmi yiidi arshey mokkiza baggara Yordaanoose shaafappe he pinththan GODAA aylle Musey inttes immida biittaa intte laattana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሲካ ጎዳይ ኢስታ ሼምፒሳና ጋካናሲኔ ኢንቴስ ኢዚ ኦይሳ ኢስቲካ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢስታስ ኢሚዳ ቢታ ጋኪ ላታና ጋካናሳ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢንቴ ሲሚ ዪዲ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ጎዳ ኣይሌ ሙሴይ ኢንቴስ ኢሚዳ ቢታ ኢንቴ ላታና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ህንተና ሸምፕስዳይሳዳ፥ ኤንታካ ሸምፕሳና ጋካናዉነ ጎዳይ ህንተ ፆሳይ ኤንታዉ እምያ ቢታ ኤንቲ ላታና ጋካናዉ፥ ኤንታ ማድተ፤ ኦለትተ። ያትድ፥ ስም ይድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ሀፍንን ዶሎሀ ባጋን፥ ጎዳ አይለይ ሙሰይ እምዳ ህንተ ቡዞ ቢታን ደእተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday hintena shempisidaysada, entaka shempisana gakanawunne Goday hinte Xoossay entaw immiya biitta enti laattana gakanaw, enta maaddite; oletite. Yaatidi, simmi yidi, Yordaanose Shaafape hafinthan doloha baggan, Godaa aylley Musey immida hinte buzo biittan de7ite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህም፣ እግዚአብሔር እስኪያሳርፋቸውና ለእናንተም እንዳደረገው ሁሉ፣ እነርሱም እግዚአብሔር አምላካችሁ የሰጣቸውን ምድር እስኪወርሱ ድረስ ነው። ከዚህ በኋላ እናንተም ተመልሳችሁ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ የሰጣችሁን፣ በፀሓይ መውጫ ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ ያለውን ምድር ትወርሳላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር አምላካችሁ ለእናንተ እንደ ሰጠው ለወንድሞቻችሁም ዕረፍትን እስኪሰጥና እነርሱም እግዚአብሔር አምላካችሁ የሚሰጣቸውን ርስት እስኪያገኙ አብራችሁ ዝመቱ። ከዚያ በኋላ ተመልሳችሁ መጥታችሁ፥ በምሥራቅ በኩል ከዮርዳኖስ ማዶ የእግዚአብሔር አገልጋይ ሙሴ በሰጣችሁ በገዛ ምድራችሁ ትቀመጣላችሁ።”
Amharic Tigrinya 2011
ኣንስትኹምን ሕጻናትኩምን ከብትኹምን ኣብታ ሙሴ ኣብ ማዕዶ ዮርዳኖስ ዝሀበኩም ምድሪ ይንበሩ። ንስኻትኩም ግና እግዚኣብሄር ከምቲ ንኣኻትኩም፡ ነሕዋትኩም ድማ ክሳዕ ዘዕርፎም፡ ንሳቶም ከአ እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዚህቦም ምድሪ ኽሳዕ ዚወርሱ፡ ሓያላት ጀጋኑ ዘበልኩም ኩላትኩም ኣጽዋር ሒዝኩም፡ ነሕዋትኩም ክትድገፉ ቐቅድሚኦም ሕለፉ። ድሕርቲ ናብታ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር፡ ኣብ ማዕዶ ዮርዳኖስ ብሸነኽ ምብራቕ ጸሐይ ዝህበኩም ምስሪ ርስትኹም፡ ክትወርስዋ ኽትምለሱ ኢኹም።