Joshua 1:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳቶም ድማ ንእያሱ ከምዚ ኢሎም መለሱሉ፦ እቲ እትእዝዘና ዅሉ ክንገብሮ ኢና። ኣብ ዝለኣኽካና ድማ ክንከይድ ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነ​ር​ሱም ለኢ​ያሱ እን​ዲህ ብለው መለ​ሱ​ለት፥ “ያዘ​ዝ​ኸ​ንን ነገር ሁሉ እና​ደ​ር​ጋ​ለን ወደ​ም​ት​ል​ከ​ንም ስፍራ እን​ሄ​ዳ​ለን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነርሱም ለኢያሱ እንዲህ ብለው መለሱለት። ያዘዝኸንን ነገር ሁሉ እናደርጋለን ወደምትልከንም ስፍራ እንሄዳለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም ለኢያሱ እንዲህ ብለው መለሱለት፦ “ያዘዝኸንን ነገር ሁሉ እናደርጋለን ወደምትልከንም ስፍራ ሁሉ እንሄዳለን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ኡንቱንቱ ኢያሳ፥ “ኔን ኑና አዛዜዳዋ ኡባ ኑን ኦና፤ ኔን ኪትያ ሳኣ ሀቃነ ባና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe unttunttu Iyyaasa, «Neeni nuuna azazeeddawaa ubbaa nuuni ootsana; neeni kiittiyaa sa'aa hak'anne baana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isttika Iyaasos, «Neni nuus yootoyssa nuni ubbaa polana; ne kiittizaso awakka baana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲካ ኢያሶስ፥ «ኔኒ ኑስ ዮቶይሳ ኑኒ ኡባ ፖላና፤ ኔ ኪቲዛሶ ኣዋካ ባና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ዛሪድ እያሱኮ፥ “ነ ኑና ኪትዳ ኡባ ኑኒ ኦና፤ ነ ኪትያሶ ኡባ ባና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti zaaridi Iyyasuko, “Ne nuna kiitida ubbaa nuuni oothana; ne kiittiyaso ubbaa baana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነርሱም ለኢያሱ እንዲህ ሲሉ መለሱለት፤ “ያዘዝኸንን ሁሉ እናደርጋለን፤ ወደምትልከንም ሁሉ እንሄዳለን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱም ለኢያሱ እንዲህ ብለው መለሱለት፤ “የነገርከንን ሁሉ እንፈጽማለን፤ ወደምትልከንም ስፍራ ሁሉ እንሄዳለን፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም ድማ ንኢያሱ፦ “ኵሉ ዝኣዘዝካና ንገብር፤ ናብ ኵሉ ዝለኣኽካናውን ንኸይድ።
Amharic Tigrinya 2011
ንእያሱ ድማ ከምዚ ኢሎም መለሱሉ፡ ዝአዘዝካና ኹሉ ንገብር፡ ናብ ዝለኣኽካና ዝበለውን ንኸይድ።