Joshua 1:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ባርያይ ሙሴ ሞይቱ፤ ሕጂ ተንስእ እሞ፡ ንስኻን እዚ ዅሉ ህዝብን፡ ነዛ ዮርዳኖስ ሰገራ፡ ናብታ ኣነ ንዓኣቶም፡ ንደቂ እስራኤል ዝህቦም ምድሪ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“አገልጋዬ ሙሴ ሞቶአል፤ አሁንም አንተና ይህ ሕዝብ ሁሉ ተነሥታችሁ ለእስራኤል ልጆች ወደምሰጣቸው ምድር ይህን ዮርዳኖስን ተሻገሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ባሪያዬ ሙሴ ሞቶአል፤ አሁንም አንተና ይህ ሕዝብ ሁሉ ተነሥታችሁ ለእስራኤል ልጆች ወደምሰጣቸው ምድር ይህን ዮርዳኖስ ተሻገሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ባርያዬ ሙሴ ሞቷል፤ እንግዲህ አሁን አንተና ይህ ሕዝብ ሁሉ ተነሥታችሁ ለእስራኤል ልጆች ወደምሰጣቸው ምድር ይህን ዮርዳኖስ ተሻገሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ታ ቆማይ ሙሴ ሀይቄዳ። ሄዋ ድራዉ ኔንነ ሀ አሳይ ኡባይ ደንዲደ ታን እስራኤልያ አሳዉ እምያ ጋድያ ገላናዉ ሀዋ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕንተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Ta k'oomay Muse hayk'k'eedda. Hewaa diraw neeninne ha Asay ubbay denddiide taani Israa'eeliyaa asaw immiyaa gadiyaa gelanaw hawaa Yorddaanoosa shaafaa pinnite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Hekko ta aylle Musey hayqqides; ha7i neninne hayssi derezi dendite; tani kase Isra7eele asaas immana gida biittaa gelanaas Yordaanoose shaafa pinnite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሄኮ ታ ኣይሌ ሙሴይ ሃይቂዴስ፤ ሃኢ ኔኒኔ ሃይሲ ዴሬዚ ዴንዲቴ፤ ታኒ ካሴ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኢማና ጊዳ ቢታ ጌላናስ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታ አይለይ፥ ሙሰይ ሀይቅስ። ሄሳ ግሾ፥ ኔራነ ሀ አሳ ኡባይ ደንድድ፥ ታኒ እስራኤለ አሳስ እማናዉ ደእያ ቢታ ገላናዉ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ta aylley, Musey hayqis. Hessa gisho, neeranne ha asa ubbay dendidi, taani Isra7eele asaas immanaw de7iya biitta gelanaw, Yordaanose shaafa pinnite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እነሆ፤ ባሪያዬ ሙሴ ሞቷል፤ እንግዲህ አሁንም አንተና ይህ ሕዝብ ሁሉ ተነሡ፤ ለእስራኤላውያን ወደምሰጣቸው ምድር ለመግባት የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻገሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እነሆ! አገልጋዬ ሙሴ ሞቶአል፤ እንግዲህ አንተና የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ እኔ ለእናንተ ለእስራኤል ልጆች ወደማወርሳት ምድር ለመግባት የዮርዳኖስን ወንዝ ለመሻገር ተዘጋጁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣገልጋሊየይ ሙሴ ሞይቱ እዩ እሞ፥ ሕዚ ተስእ፤ ንስኻን ኵሉ ህዝቢ እስራኤልን፥ ናብታ ኣነ ዝህበኩም ምድሪ ኽትኣትዉ፥ ንፈለግ ዮርዳኖስ ተሳገርዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ባርያይ ሞተ፡ ሕጂ ድማ ተንስእ፡ ንስኻን ብዘሎ እዚ ህዝቢ እዝን ናብታ ኣነ ንኣታቶም፡ ንደቂ እስራኤል፡ ዝህቦም ምድሪ ነዚ ዮርዳኖስ ተሳገሮ።