Joshua 1:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ በረኻን እዚ ሊባኖስን እዚ ኽሳዕ እቲ ዓብዪ ሩባን ፈለግ ኤፍራጥስን ብዘላ ምድሪ ሄታውያንን ክሳዕ እቲ ዓብዪ ባሕሪ ጸሓይ ኣብ እትዓርበሉ እዋንን ገማግም ባሕርኹም ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከሊባኖስ ፊት ለፊት ምድረ በዳ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጤዎናውያን ምድር ሁሉ እስከ ፀሐይ መግቢያ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ወሰናችሁ ይሆናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጥያውያን ምድር ሁሉ እስከ ፀሐይ መግቢያ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጥያውያን ምድር ሁሉ፥ እስከ ፀሐይ መግቢያ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ግዛታችሁ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተንቱ ዛዋይ ኔጌባ ባዙዋፐ ደንዲደ፥ ሊባኖሳ ደርያ ጋካናሳ፤ ኤፍራጺሳ ጌተትያ ዎጋ ሻፋፐ ደንዲደ፥ ሂተቱዋ ጋድያ ኡባና ጉጂደ፥ አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያ ሜድትራነ አባ ጋካናሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenttu zaway Neegeeba Bazzuwaappe denddiide, Liibaanoosa Deriyaa gakkanaassa; Efiraas'iisa geetettiyaa wogga shaafaappe denddiide, Hiitetuwaa gadiyaa ubbaanna gujjiide, away wulliyaa baggana de'iyaa Meeditiraane Abbaa gakkanaasa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte biittaa zaway bazzofe doommidi Libaanoose, wogga shaafa Efiraaxiseppe biidi Hiite dere ubbaa oykkidi arshey wulliza baggara biidi wogga abbaa gakkanaassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ቢታ ዛዋይ ባዞፌ ዶሚዲ ሊባኖሴ፥ ዎጋ ሻፋ ኤፊራጺሴፔ ቢዲ ሂቴ ዴሬ ኡባ ኦይኪዲ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ቢዲ ዎጋ ኣባ ጋካናሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ዛዋይ ዱገሀ ነገበ መላ ቢታፈ ደንድድ፥ ፑደሀን ደእያ ልባኖሰ ዙማ ጋካናሳ። ቃስ ዶሎሃ ባጋን ደእያ ኤፍራፂሳ ዎጋ ሻፋፐ ደንድድ፥ ህተታ ቢታ ኡባ ኤክድ ዉሎሀ ባጋን ደእያ መደትራነ አባ ጋካናሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte zaway dugeha Negebe mela biittafe dendidi, pudehan de7iya Libaanose zuma gakanaasa. Qassi doloha baggan de7iya Efraxiisa wogga shaafape dendidi, Hiteta biitta ubba ekidi wuloha baggan de7iya Medetrane abba gakanaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የርስታችሁ ዳርቻ ከምድረ በዳው እስከ ሊባኖስ፣ ከታላቁ ወንዝ ከኤፍራጥስ አንሥቶ፣ የኬጢያውያንን ምድር በሙሉ ይዞ፣ በምዕራብ በኩል እስከ ታላቁ ባሕር ይደርሳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ድንበራችሁ በስተደቡብ ካለው ምድረ በዳ ተነሥቶ በስተሰሜን እስከሚገኙት እስከ ሊባኖስ ተራራዎች ድረስ፥ በስተምሥራቅ ከትልቁ ወንዝ ከኤፍራጥስ፥ በመነሣት የሒታውያንን ምድር ሁሉ ጨምሮ በምዕራብ በኩል እስከ ሜዲቴራኒያን ባሕር ድረስ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ወሰንኩም ካብ ምድረ በዳን ካብ ሊባኖስን ክሳዕ እቲ ዓብዪ ፈለግ ኤፍራጥስ፥ ብምልእታ ምድሪ ኬጢያውያንን ክሳዕ እቲ ኣብ ምዕራብ ዘሎ ዓብዪ ባሕሪ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ዶብኩም ካብ በረኻን ካብዚ ሊባኖስን ክሳዕ እቲ ዓብዩ ርባ፡ ርባ ኤፍራጥስ፡ ብዘላ ምድሪ ሔታውያንን ክሳዕ እቲ ኣብ ምዕራብ ጸሓይ ዘሎ ዓብዩ ባሕርን ኪኸውን እዩ።