Joshua 10:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እቶም ሓሙሽተ ነገስታት ኣሞራውያን፡ ንጉስ የሩሳሌም፡ ንጉስ ኬብሮን፡ ንጉስ ያርሙት፡ ንጉስ ላኪሽ፡ ንጉስ ኤግሎን፡ ንሳቶምን ብዘሎ ሰራዊቶምን ተኣኪቦም ደየቡ፡ ኣብ ቅድሚ ጊብዖንን ኣብ ቅድሚ ጊብዖንን ሰፈሩ ኣንጻሩ ኲናት ኣካይዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አምስቱም የኢያቡሴዎን ነገሥት፥ የኢየሩሳሌም ንጉሥ የኬብሮን ንጉሥ፥ የየርሙት ንጉሥ፥ የላኪስ ንጉሥ፥ የአዶላም ንጉሥ፥ ከሠራዊቶቻቸው ሁሉ ጋር ተሰብስበው ወጡ፤ ከገባዖንም ጋር ሊጋጠሙ ከበቡአት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አምስቱም የአሞራውያን ነገሥታት፥ የኢየሩሳሌም ንጉሥ፥ የኬብሮን ንጉሥ፥ የየርሙት ንጉሥ፥ የለኪሶ ንጉሥ፥ የአዶላም ንጉሥ፥ ከሠራዊቶቻቸው ሁሉ ጋር ተሰብስበው ወጡ፥ ከገባዖንም ጋር ሊጋጠሙ ከበቡአት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አምስቱም የአሞራውያን ነገሥታት፥ የኢየሩሳሌም ንጉሥ፥ የኬብሮን ንጉሥ፥ የየርሙት ንጉሥ፥ የለኪሶ ንጉሥ፥ የዔግሎም ንጉሥ፥ እነርሱና ከሠራዊቶቻቸው ሁሉ ጋር ተሰብስበው ወጡ፥ በገባዖንም ዙርያ ሰፈሩ በእርሷም ላይ ጦርነት አደረጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን አሞራዋናቱዋ ካተቱ እቼሻቱ የሩሳላመ ካቲ፥ ከብሮነ ካቲ፥ ያርሙታ ካቲ፥ ላክሻ ካቲነ ኤግሎና ካቲ ባረንቱ ኦላንቻቱዋ እትፐ ጋድኖ። ባረንቱ ኦላንቻቱዋ ኡባ አኪደ ፑደ ቢደ፥ ጋባኦና ካታማ ዶዲደ ኦሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan Amooraawaanatuwaa kaatetuu ichcheshatuu Yerusaalame kaatii, Kebroone kaatii, Yarmmuuta kaatii, Laakisha kaatiinne Egiloona kaatii barenttu olanchchatuwaa ittippe gatseeddino. Barenttu olanchchatuwaa ubbaa akkiide pude biide, Gabaa'oona katamaa dooddiide oleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Amooreta kawoti ichchashati Yerusalaame kawoy, Kebroone kawoy, Yarmuute kawoy, Laakishe kawoynne Egiloone kawoy ba olanchchata issife gaththidi ubbaa ekki biidi, Geba7oone katamaa dooddi oykkidi olida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኣሞሬታ ካዎቲ ኢቻሻቲ ዬሩሳላሜ ካዎይ፥ ኬብሮኔ ካዎይ፥ ያርሙቴ ካዎይ፥ ላኪሼ ካዎይኔ ኤጊሎኔ ካዎይ ባ ኦላንቻታ ኢሲፌ ጋዲ ኡባ ኤኪ ቢዲ፥ ጌባኦኔ ካታማ ዶዲ ኦይኪዲ ኦሊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀ እቻሹ አሞረ ካዎት ባንታ ኦላንቾታ እስፈ ጋድ፥ ጋባኦና ኦልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha ichashu Amoore kawoti banta olanchota issife gathidi, Gaba7oona olidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም አምስቱ የአሞራውያን ነገሥታት ማለት የኢየሩሳሌም ንጉሥ፣ የኬብሮን ንጉሥ፣ የያርሙት ንጉሥ፣ የለኪሶ ንጉሥና የዔግሎን ንጉሥ ያላቸውን አስተባብረው፣ ሰራዊታቸውንም ሁሉ ይዘው በመውጣት ገባዖንን ወጓት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነዚህ የኢየሩሳሌም፥ የኬብሮን፥ የያርሙት፥ የላኪሽና የዔግሎን ገዢዎች አምስቱ አሞራውያን ነገሥታት ሠራዊታቸውን አስተባብረው፥ የጦር ግንባር በመፍጠር፥ ገባዖንን ከበው አደጋ ጣሉባት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ሓሙሽቲኦም ነገስታት ኣሞራውያን፥ ንጉስ ኢየሩሳሌም፥ ንጉስ ኬብሮን፥ ንጉስ ያርሙት፥ ንጉስ ላኪሶ፥ ንጉስ ኣዶላም፥ ምስ ኵሎም ሰራዊቶም ተኣኪቦም ወፁ፤ ንገባዖን ክወግእዋ ኸበብዋ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ሓሙሽቲኦም ነገስታት ኣሞራውያንን፡ ንጉስ ላኪሽ፡ ንጉስ ዔግሎን፡ ንሳቶምን ኩሎም ሰራዊቶምን ተአኪቦም ደየቡ፡ ኣብ መንጽር ጊብዖን ድማ ሰፈሩ፡ ተዋግእዋ ኸአ።