Joshua 11:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እያሱ ድማ በታ ጊዜ እቲኣ ተመሊሱ ንሃዞር ሒዙ ንንጉሳ ድማ ብሰይፊ ሰዓሮ፣ ከመይሲ፡ ሓዞር ርእሲ ኵለን መንግስታት እዚኣተን እያ ነይራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእነዚያም ወራት ኢያሱ ተመልሶ አሶርን ያዘ፤ ንጉሥዋንም በሰይፍ ገደለ፤ አሶርም አስቀድሞ የእነዚህ መንግሥታት ዋና ከተማ ነበረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያን ጊዜም ኢያሱ ተመልሶ አሶርን ያዘ፥ ንጉሥዋንም በሰይፍ ገደለ፤ አሶርም አስቀድሞ የእነዚህ መንግሥታት ዋና ከተማ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያን ጊዜም ኢያሱ ተመልሶ አሦርን ያዘ፥ ንጉሥዋንም በሰይፍ ገደለ፤ አሦርም አስቀድሞ የእነዚህ መንግሥታት ዋና ከተማ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን ኢያሱ ጉየ ስሚደ፥ ሀጾራ ግያ ካታማ ጾኒደ ኦይቂደ ሄ ካታማ ካትያ ማሻን ዎዳ። ሄ ዎደ ሀጾራ ካታማይ ሄ ካዉተ ኡባዉ ሁጰ ካታማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan Iyyaasu guyye simmiide, Has'oora giyaa katamaa s'ooniide oyk'k'iide he katamaa kaatiyaa mashshaan wod'eedda. He wode Has'oora katamay he kawutetsaa ubbaw huup'e katamaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode Iyaasoy guye simmidi Haxoore katamaa oykkides; he katamaa kawozakka giththa mashshan siifides; Haxoore katamaas he wode diza kawoteththata ubbaa bolla alaafeteththi dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኢያሶይ ጉዬ ሲሚዲ ሃጾሬ ካታማ ኦይኪዴስ፤ ሄ ካታማ ካዎዛካ ጊ ማሻን ሲፊዴስ፤ ሃጾሬ ካታማስ ሄ ዎዴ ዲዛ ካዎቴታ ኡባ ቦላ ኣላፌቴ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትድ፥ እያሱይ ጉየ ስሚድ፥ ሀዞራ ኦል ኦይክድ፥ ካዉዋካ ማሻን ዎስ። ሄ ዎደ ሀዞራ ካዎተይ ሀራ ካዎተ ኡባስ ሁጰ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatidi, Iyyasuy guye simmidi, Hazoora oli oykidi, kawuwaka mashshan wodhis. He wode Hazoora kawotethay hara kawotethaa ubbaas huuphe.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያን ጊዜም ኢያሱ ወደ ኋላ ተመልሶ አጾርን ያዘ፤ ንጉሥዋንም በሰይፍ ገደለው፤ አጾርም ቀድሞ በእነዚህ ሁሉ መንግሥታት ላይ የበላይነት ነበራት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢያሱም ወደ ኋላ ተመልሶ ሐጾርን ድል ነሥቶ ያዘ፤ ንጉሥዋንም በሰይፍ ገደለ፤ ሐጾር በዚያን ዘመን ከነበሩት የዘውድ መንግሥታት ሁሉ የሚበልጥ ኀይል ያላት ነበረች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢያሱ በታ ጊዜ እቲኣ ተመሊሱ ንሓፆር ሓዛ፤ ንንጉሳ ኸዓ ሰየፎ። ሓፆር ቀደም ንዅለን እዘን መንግስታት እዚኣተን ርእሲ ኸተማኣተን ዝነበረት እያ።
Amharic Tigrinya 2011
ሓጾር ድማ ነዘን ኩለን መንግስትታት እዚኣተን ቀደም ርእሲ ኸተማኤን ነበረት እሞ፡ እያሱ በታ ጊዜ እቲኣ፡ ተመሊሱ ንሓጾር ሐዛ፡ ንጉሳ ኸአ ሰየፎ።