Joshua 13:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እታ ተሪፋ ዘላ ምድሪ እዚኣ እያ፡ ኵሉ ግዝኣታት ፍልስጥኤማውያንን ብዘላ ገሱሪን፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የቀረችውም ምድር ይህች ናት፤ የፍልስጥኤማውያን፥ የጌሴርያውያንና የከነዓናውያን ሀገር ሁሉ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የቀረችውም ምድር ይህች ናት፥ የፍልስጥኤማውያንና የጌሹራውያን አገር ሁሉ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሳይያዝ የቀረውም ምድር ይህ ነው፥ የፍልስጥኤማውያንና የጌሹራውያን አገር ሁሉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦይቀትቤና ቢታቱ ሀዋንታ: ፕልስጼማቱዋ ጋድያነ ጋሹራቱዋ ጋድያ ኡባ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Oyk'k'ettibeenna biittatuu hawantta: Piliss's'eematuwaa gadiyaanne Gashuuratuwaa gadiyaa ubbaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Buro oykettibeenna biittati hayta; Filisxeemeta biittanne Geeshureta biitta ubbata,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቡሮ ኦይኬቲቤና ቢታቲ ሃይታ፤ ፊሊስጼሜታ ቢታኔ ጌሹሬታ ቢታ ኡባታ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦይከትቦና ቢታት ሀይሳታ፤ ፍልስፄመታነ ጌሹረታ ቢታ ኡባ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Oyketiboonna biittati haysata; Filisxeemetanne Geeshureta biitta ubbaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የሚቀረውም ምድር ይህ ነው፤ “እርሱም የፍልስጥኤማውያንና የጌሹራውያን አገር ሁሉ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ገና ያልተያዙትም እነዚህ ናቸው፦ የፍልስጥኤምና የገሹር ግዛት በሙሉ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እታ ዝተረፈት ምድሪ ኸዓ እዚኣ እያ፦ ኵለን ሃገር ፍልስጥኤማውያንን ጌሹራውያንን፥
Amharic Tigrinya 2011
እታ ዝተረፈት ምድሪ ኸአ እዚኣ እያ፡ ብዘሎ ጎደቦታት ፍልስጥኤማውይን ኩሎም ጌሹራውያንን፡