Joshua 13:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴ ድማ ንነገድ ጋድ፡ ንደቂ ጋድ ከከም ወለዶኦም ርስቲ ሃቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም ለጋድ ነገድ ለጋ​ድም ልጆች በየ​ወ​ገ​ኖ​ቻ​ቸው ርስት አድ​ርጎ ሰጣ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም ለጋድ ነገድ ለጋድም ልጆች በየወገኖቻቸው ርስት አድርጎ ሰጣቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም ለጋድ ነገድ ለጋድም ልጆች በየወገኖቻቸው ርስት አድርጎ ሰጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴ ጋደ ዛረቶ ኡንቱንቱ ያራን ያራን ጋድያ ሻክ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Muse Gaade zaretoo unttunttu yaran yaran gadiyaa shaakki immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Musey Gaade qommotas istta zarkken zarkken gishereththi immida biittay hayssafe kaalli dizayssa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሴይ ጋዴ ቆሞታስ ኢስታ ዛርኬን ዛርኬን ጊሼሬ ኢሚዳ ቢታይ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሙሰይ ጋዳ ኮቻስ ኤንታ ኮቻን ኮቻን ላታ ቢታ ሻክድ እምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Musey Gaade kochaas enta kochan kochan laata biitta shaakidi immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴ በየጐሣቸው መድቦ ለጋድ ነገድ የሰጠው ርስት ይህ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴ ለጋድ ነገድ በየቤተሰባቸው ርስት ሰጠ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ንደቂ ጋድ ከከም ዓሌቶም ዝሃቦም ርስቲ እዙይ እዩ፦
Amharic Tigrinya 2011
ንንገድ ጋድ ድማ፡ ንደቂ ጋድ ከከም ዓሌቶም ሙሴ ሀቦም።