Joshua 13:33 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንነገድ ሌዊ ግና ሙሴ ዋላ ሓንቲ ርስቲ ኣይሃቦምን። ከምቲ ዝበሎም እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ርስቶም ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለሌዊ ነገድ ግን ሙሴ ርስት አልሰጠም፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዳላቸው ርስታቸው እርሱ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለሌዊ ነገድ ግን ሙሴ ርስት አልሰጠም፤ የእስራኤል አምላክ ጌታ እንደ ነገራቸው እንዲሁ ርስታቸው እርሱ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ሙሴ ሌዊያ ዛረቶ ላትያ ጋድያ እምቤና፤ ካሰ መና ጎዳይ ኡንቱንቶ ጌዳዋዳን፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ኡንቱንቱ ላታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Muse Leewiyaa zaretoo laattiyaa gadiyaa immibeenna; kase Med'ina Goday unttunttoo geeddawaadan, Med'ina Goday Israa'eeliyaa S'oossay unttunttu laata.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin Musey Lewe qommotas xinxxo immibeenna; kase GODAA Isra7eele Xoossay isttas yootida mala izi istta xinxxo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ሙሴይ ሌዌ ቆሞታስ ጺንጾ ኢሚቤና፤ ካሴ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኢስታስ ዮቲዳ ማላ ኢዚ ኢስታ ጺንጾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሙሰይ ሌወ ኮቻስ ላታ ቢታ እምቤና። ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ኤንታ ላታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Musey Leewe kochaas laata biitta immibeenna. Goday, Isra7eele Xoossay enta laata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለሌዊ ነገድ ግን ሙሴ ርስት አልሰጠም፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንደ ተናገራቸው እርሱ ራሱ ርስታቸው ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህ ሁሉ ሲሆን፥ ሙሴ ለሌዊ ነገድ የሚሰጥ የርስት ድርሻ አልመደበም፤ የእነርሱ ርስት የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ስለ ሆነ፥ ድርሻቸውን የሚያገኙት ለእግዚአብሔር ከሚቀርበው መሥዋዕት መሆኑን ነግሮአቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንነገድ ሌዊ ግና፥ ከምቲ ዝበሎም፥ ርስቶም እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ስለ ዝኾነ ሙሴ ርስቲ ኣይሃቦምን።
Amharic Tigrinya 2011
ንነገድ ሌዊ ግና፡ ከምቲ ዝበሎም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል እዩ ርስቶም እሞ፡ ሙሴ ርስቲ ኣይሀቦምን።