Joshua 13:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንዅሎም ነበርቲ ኣኽራን ካብ ሊባኖስ ክሳዕ ሚስረፎጥማይምን ንዅሎም ሲዶናውያንን፡ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ክሰጎም እየ። ከምቲ ዝኣዘዝኩኻ ንእስራኤላውያን ከም ውርሻ ጥራይ ብዕጫ ምክፋል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በተራራማውም ሀገር የሚኖሩትን ሁሉ ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ማሴሬትሜምፎማይም መያያዣ ድረስ ሲዶናውያን ሁሉ፤ እነዚህን ከእስራኤል ልጆች ፊት አጠፋቸዋለሁ፤ እንዳዘዝሁህም ምድራቸውን ለእስራኤል ርስት አድርገህ አካፍላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በተራራማውም አገር የሚኖሩትን ሁሉ ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ማሴሮን ድረስ ሲዶናውያን ሁሉ፤ እነዚህን ከእስራኤል ልጆች ፊት አባርራቸዋለሁ፤ እንዳዘዝሁህም ምድራቸውን ለእስራኤል ርስት አድርገህ አካፍላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በተራራማውም አገር የሚኖሩትን ሁሉ ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ማሴሮን ድረስ ሲዶናውያን ሁሉ፥ እኔ ራሴ እነዚህን ከእስራኤል ልጆች ፊት አባርራቸዋለሁ፤ እንዳዘዝሁህም ምድራቸውን ለእስራኤል ብቻ ርስት አድርገህ አካፍላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሊባኖሳፐ ቢደ ምስራፎታ-ማይማ ጋካናዉ ደእያ ገዝያን ደእያ ሲዶናቱዋ ቢታይካ ኦይቀትቤና። ታን ታ ሁጲያዉ እስራኤልያ አሳ ስንፐ ኡንቱንታ ላጋደ ከሳና። ታን ኔና አዛዜዳዋዳን፥ ኔን ሀ ቢታቱዋ እስራኤልያ አሳዉ ጋደ ኦደ ሻካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Liibaanoosappe biide Misirafoota-Mayma gakkanaw de'iyaa gezziyaan de'iyaa Sidoonatuwaa biittaykka oyk'k'ettibeenna. Taani ta huup'iyaw Israa'eeliyaa asaa sintsaappe unttuntta laaggaade kessana. Taani neena azazeeddawaadan, neeni ha biittatuwaa Israa'eeliyaa asaw gade ootsaadde shaakka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Libaanooseppe biidi Masirafoote-Mayman diza gezze deren Sidoonata biittayka oykettibeenna. Tani ta hu7es Isra7eele asaa sinththafe istta goodda kessana. Tani nena azazida mala neni ha biittata Isra7eele asaas xinxxo histta shaakka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሊባኖሴፔ ቢዲ ማሲራፎቴ-ማይማን ዲዛ ጌዜ ዴሬን ሲዶናታ ቢታይካ ኦይኬቲቤና። ታኒ ታ ሁኤስ ኢስራኤሌ ኣሳ ሲንፌ ኢስታ ጎዳ ኬሳና። ታኒ ኔና ኣዛዚዳ ማላ ኔኒ ሃ ቢታታ ኢስራኤሌ ኣሳስ ጺንጾ ሂስታ ሻካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ልባኖሰፐ ብድ ማሰሮና ጋካናዉ ገዘ ቢታን ደእያ ስዶናታ ኡባ ታኒ እስራኤለታ ስንፈ ጎዳ ከሳና። ታኒ ነና ኪትዳይሳዳ ሄ ቢታ እስራኤለ አሳስ ላታ ኦዳ ሻካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Libaanosepe bidi Maseroona gakanaw gezze biittan de7iya Sidoonata ubbaa taani Isra7eeleta sinthafe goodda kessana. Taani nena kiitidaysada he biitta Isra7eele asaas laata oothada shaaka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ከሊባኖስ እስከ ማሴሮን ባለው ተራራማ ምድር ላይ የሚኖሩትን ሁሉ፣ ሲዶናውያንንም ጭምር እኔው ራሴ ከእስራኤላውያን ፊት አሳድጄ አስወጣቸዋለሁ። ብቻ አንተ ባዘዝሁህ መሠረት ምድሪቱን ርስት አድርገህ ለእስራኤላውያን አካፍል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከሊባኖስ እስከ ሚስረፎትማይም ድረስ በተራራማው አገር የሚኖሩ ነዋሪዎች፥ ማለት ሲዶናውያንን ሁሉ፥ እኔ ራሴ ከእስራኤላውያን ፊት አባርራቸዋለሁ፤ አንተ ግን እኔ እንዳዘዝኩህ ምድሪቱን ለእስራኤላውያን ርስት አድርገህ አከፋፍል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዅሎም ካብ ሊባኖስ ክሳዕ ሚስረፎት ማይም ኣብ ደጕዓ ዝነብሩ ሲዶናውያን፥ ኣነ ኻብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ክሰጎም እየ። ንስኻ ኸዓ ኸምቲ ዝኣዘዝኩኻ፥ እታ ምድሪ ንእስራኤል ርስቲ ጌርካ ኣካፍሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ኣኽራን ካብ ሊባኖስ ክሳዕ ሚስረፎት ማዩም ዚነብሩ ኹሎም ብዘለው ሲዶናውያን። ኣነ ኻብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ክሰጎም እየ። ጥራይ፡ ከምቲ ዝአዘዝኩኻ ጌርካ፡ እታ ምድሪ ንእስራኤል ርስቲ ኣካፍሎም።