Joshua 15:47 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣሽዶድ ምስ ከባቢኣን ከባቢኣን፡ ጋዛ ምስ ከባቢኣን ዓድታታን፡ ክሳዕ ሩባ ግብጽን ዓብዪ ባሕርን ዶባታን፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሴያዶት መንደሮችዋና መሰማሪያዎችዋም፥ ጋዛም መንደሮችዋና መሰማሪያዎችዋም እስከ ግብፅ ወንዝ ድረስ፥ ታላቁ ባሕርም ወሰኑ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አዛጦንና የተመሸጉና ያልተመሸጉ መንደሮችዋም፥ ጋዛና የተመሸጉ ያልተመሸጉም መንደሮችዋ፥ እስከ ግብፅ ወንዝና እስከ ታላቁ ባሕር ዳርቻ ድረስ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አዛጦንና የተመሸጉና ያልተመሸጉ መንደሮችዋም፥ ጋዛና የተመሸጉ ያልተመሸጉም መንደሮችዋ፥ እስከ ግብጽ ወንዝና እስከ ታላቁ ባሕር ዳርቻ ድረስ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ አሽዶዳ ካታማነ አ ሞቱዋ፥ ጋዛ ካታማነ አ ሞቱዋ፥ ቢደ ግብጼ ሻፋነ ሜድትራንያ አባ ላንቂያ ጋካናዉ ደእያ ሳኣ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Ashddooda katamaanne Aa mootsatuwaa, Gaaza katamaanne Aa mootsatuwaa, biide Gibs'e Shaafaanne Meeditiraaniyaa Abbaa lank'k'iyaa gakkanaw de'iyaa sa'aa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
qasse Ashdoodey ba heeran diza gutataranne Gaazappe biidi haaththi baynda Gibxe shaafa gakkanaassinne Mediteraane gaxappe haa simmiin diza katamatanne gutata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ኣሽዶዴይ ባ ሄራን ዲዛ ጉታታራኔ ጋዛፔ ቢዲ ሃ ባይንዳ ጊብጼ ሻፋ ጋካናሲኔ ሜዲቴራኔ ጋጻፔ ሃ ሲሚን ዲዛ ካታማታኔ ጉታታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ አሽዶዳነ ጋዛ ካታማት ባንታ ጉታታራ ብድ፥ ግብፀ ሻፋ ዛዋነ መደትራነ አባ ላንቅያ ጋካናዉ ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi Ashdoodanne Gaaza katamati banta gutatara bidi, Gibxe shaafa zawanne Medetiraane abba lanqiya gakanaw de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አሽዶድ በዙሪያዋ ካሉ ሰፈሮችና መንደሮች ጋር፣ ጋዛ እስከ ግብፅ ደረቅ ወንዝና እስከ ታላቁ ባሕር ጠረፍ በመለስ ካሉት ሰፈሮቿና መንደሮቿ ጋር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲሁም በግብጽ ወሰን እስከሚገኘው ወንዝና እስከ ሜዲቴራኒያን ባሕር ጠረፍ ድረስ የሚደርሱ ታናናሽ ከተሞችና መንደሮች ያሉአቸው አሽዶድና ጋዛ ተብለው የሚጠሩ ከተሞች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣዛጦንን ምስ ዝተዓረዱን ዘይተዓረዱን ከተማታታን ቍሸታታን፥ ጋዛ ምስ ዝተዓረዱን ዘይተዓረዱን ከተማታታን ቍሸታታን ክሳዕ ፈለግ ግብፅን ክሳዕ ወሰን ዓብዪ ባሕሪን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣሽዶድ ምስ ከተማታታን ዓድታታን። ጋዛ ምስ ከተማታታን ዓድታታን ክሳዕ ርባ ግብጽን ክሳዕ ዓብዩ ባሕርን ዶቡን።