Joshua 17:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ እስራኤል ምስ ሓየሉ ግና፡ ኣብ ልዕሊ ከነኣናውያን ቀረጽ ገበሩ። ምሉእ ብምሉእ ግን ኣየባረሮምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም ልጆች በረቱባቸው፤ ከነዓናውያንንም ገዙአቸው፤ ነገር ግን ፈጽመው አላጠፉአቸውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ልጆች በጸኑ ጊዜ ከነዓናውያንን የጕልበት ግብር አስገበሩአቸው፥ ፈጽመውም አላሳደዱአቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም ልጆች በጸኑ ጊዜ ከነዓናውያንን የጉልበት ሥራ እንዲሠሩ አደረጉአቸው፥ ፈጽመውም አላሳደዱአቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ አሳይ ምኔዳ ዎደ፥ ካናነ አሳቱዋ ዎልቃን ሀጋዝስያዋፐ አትና፥ ኡንቱንቱ ጋድያፐ ኡባይ ከስበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa Asay minneedda wode, Kanaane asatuwaa wolk'k'an haggaazissiyaawaappe attina, unttunttu gadiyaappe ubbay kessibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay minnida wode Kanaane asata banttas haggazissida attiin biittaafe istta ubbaa kessi gooddibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳይ ሚኒዳ ዎዴ ካናኔ ኣሳታ ባንታስ ሃጋዚሲዳ ኣቲን ቢታፌ ኢስታ ኡባ ኬሲ ጎዲቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳይ ዎልቃን ምንኮካ፥ ካናነት ዎልቃ ኦሶ ኦና መላ ኡንኤዶሶናፐ አትሽን፥ ኤንታ ኩመ ጎድድ ከስቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay wolqan minnikoka, Kanaaneti wolqa ooso oothana mela un7ethidosonape attishin, enta kumethi gooddidi kessibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤላውያን በበረቱ ጊዜ ግን ከነዓናውያንን የጕልበት ሥራ እንዲሠሩ አስገደዷቸው እንጂ ከዚያ ፈጽመው አላባረሯቸውም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤላውያን በኀይል እየበረቱ ቢሄዱም እንኳ ከነዓናውያንን ሁሉ አላባረሩአቸውም፤ ነገር ግን የጒልበት ሥራ እንዲሠሩላቸው ያስገድዱአቸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እስራኤል ምስ ሓየሉ ኸዓ፥ ነቶም ከነዓናውያን ናይ ጕልበት ግብሪ ኣገበርዎም እምበር፥ ኣይሰጐጕዎምን።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ኸአ፡ ደቂ እስራኤል ምስ ሐየሉ፡ ነቶም ከነኣናውያን ኣገበርዎም እምበር፡ ኣይሰጎግዎምን።