Joshua 18:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዶባቶም ድማ ብሸነኽ ሰሜን ካብ ዮርዳኖስ ነበረ። እቲ መስመር ድማ ብሸነኽ ሰሜን ናብ ሸነኽ ያሪኮ ይድይብ፡ ብሸነኽ ምዕራብ ድማ ብኣኽራን ይድይብ። መውጽኢታቱ ድማ ኣብ በረኻ ቤት-ኣቨን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሰሜን በኩል ድንበራቸው ከዮርዳኖስ ጀመረ፤ ድንበሩም ከኢያሪኮ አዜብ ወደ ሰሜን ወገን ወጣ፥ ከዚያም በተራራማው ሀገር ወደ ባሕር ወጣ፤ መውጫውም የቤቶን ምድብራይጣስ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሰሜን በኩል ድንበራቸው ከዮርዳኖስ ጀመረ፤ ድንበሩም ወደ ኢያሪኮ ወደ ሰሜን ወገን ወጣ፥ ከዚያም በተራራማው አገር ወደ ምዕራብ ወጣ፥ መውጫውም በቤትአዌን ምድረ በዳ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሰሜን በኩል ድንበራቸው ከዮርዳኖስ ጀመረ፤ ድንበሩም ወደ ኢያሪኮ ወደ ሰሜን ወገን ወጣ፥ ከዚያም በተራራማው አገር በኩል ወደ ምዕራብ ወጣ፥ መጨረሻውም በቤትአዌን ምድረ በዳ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሁጲሳ ባጋና ኡንቱንቱ ዛዋይ ዮርዳኖሳ ሻፋፐ ዶሚደ፥ ያርኮፐ ሁጲሳ ባጋና ደእያ ፑደን ዛዋቴ፤ ሄዋፐ አዋይ ዉልያ ባጋና ገዝያ አደ፥ ቤት-አዌና ዎራን ዛዋቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Huup'issa baggana unttunttu zaway Yorddaanoosa Shaafaappe doommiide, Yaarikkoppe huup'issa baggana de'iyaa pudetsan zawatee; hewaappe away wulliyaa baggana gezziyaa aad'd'iidde, Beeti-Aweena woran zawatee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Pudeha baggara istta zaway Yordaanoose shaafappe doommidi, Iyarkko pudunththaara aadhdhi biidi arshey wulliza baggara dhoqqa biittara oykkidi Beeti-Awenera kanththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ፑዴሃ ባጋራ ኢስታ ዛዋይ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ዶሚዲ፥ ኢያርኮ ፑዱንራ ኣ ቢዲ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ቃ ቢታራ ኦይኪዲ ቤቲ-ኣዌኔራ ካንስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፑደሀ ባጋራ ኤንታ ዛዋይ ዮርዳኖሰፐ ደንድድ፥ እያርኮ ፑደ ከይድ፥ ዉሎሀ ባጋን ደእያ ደረይ ዳርያ ቢታ ካንድ፥ ቤት-አዌና መላ ቢታን ኤቄስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Pudeha baggara enta zaway Yordaanosepe dendidi, Iyaarko pude keyidi, wuloha baggan de7iya derey dariya biitta kanthidi, Beet-Aweena mela biittan eqees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሰሜን ያለው ድንበራቸው ከዮርዳኖስ ይነሣና የኢያሪኮን ሰሜናዊ ተረተር ዐልፎ፣ በስተ ምዕራብ ወዳለው ኰረብታማ ምድር በማምራት፣ እስከ ቤትአዌን ምድረ በዳ ይዘልቃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሰሜን በኩል የሚገኘውም ድንበራቸው ከዮርዳኖስ ወንዝ ተነሥቶ ወደ ኢያሪኮ ሰሜን ሽቅብ ይወጣና በምዕራብ አቅጣጫ በሚገኘው ኮረብታማ አገር በኩል እስከ ቤትአዌን በረሓ ይደርሳል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ወሰኖም ብወገን ሰሜን ካብ ፈለግ ዮርዳኖስ ይጅምር፤ ብሰሜናዊ ፀግዒ ኢያሪኮ ደዪቡ፤ ንምዕራብ ወገን ኣቢሉ በቲ ዀረብታታት ሓሊፉ ናብ ምድረ በዳ ቤትኣዌን ይሓልፍ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ዶቦም ብወገን ሰሜን ድማ ካብ ዮርዳኖስ እዩ፡ እቲ ዶብ ከአ ብሰሜናይ ጸግዒ ያሪኮ ደየበ፡ ነቲ ኸረን ድማ ብምዕራቡ ደዩቡ ናብ በረኻ ቤትኣዌን ይወጽእ።