Joshua 2:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነዚ ነገር እዚ ምስ ሰማዕና ድማ፡ ልብና ረሰነ፡ ብሰንክኹም ኣብ ሓደ እኳ ትብዓት ኣይተረፈን። እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኣብ ላዕሊ ኣብ ሰማይ ኣብ ታሕቲ ድማ ኣብ ምድሪ ኣምላኽ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህንም ነገር ሰምተን በልባችን ደነገጥን፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር በላይ በሰማይ፥ በታችም በምድር እርሱ አምላክ ነውና ከእናንተ የተነሣ ከእኛ የአንዱም እንኳን ነፍስ አልቀረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህንም ነገር ሰምተን ልባችን ቀለጠ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር በላይ በሰማይ በታችም በምድር እርሱ አምላክ ነውና ከእናንተ የተንሣ ከዚያ ወዲያ ለማንም ነፍስ አልቀረለትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህንንም ነገር ሰምተን ልባችን ቀለጠ፤ ጌታ አምላካችሁም በላይ በሰማይ በታችም በምድር እርሱ አምላክ ነውና ከእናንተ የተነሣ ከእግዲህ ወዲያ ሰው ሁሉ ሐሞተ ቢስ ሆኖአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑን ሄዋ ስሴዳ ዎደ፥ ኑ ዎዛናይ ኮልዴዳ፤ አሳይ ኡባይ ህንተንቶ ጻልያዋ አግ ባሼዳ። አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ ህንተንቱ ጾሳይ ቦላ ሳሉዋንካ ጋርሳ ሳኣንካ ጾሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nuuni hewaa siseedda wode, nu wozanay kolddeedda; Asay ubbay hinttenttoo s'aliyaawaa aggi basheedda. Ayaw gooppe, S'oossay hinttenttu S'oossay bolla saluwaanikka garssa sa'aanikka S'oossaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nu hessa siyida mala nu wozinay seerides; inttes yashshateththafe dendidayssan shirotontta asi deenna; GODAA intte Xoossay bolla salonkka garsa biittankka izi Xoossa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑ ሄሳ ሲዪዳ ማላ ኑ ዎዚናይ ሴሪዴስ፤ ኢንቴስ ያሻቴፌ ዴንዲዳይሳን ሺሮቶንታ ኣሲ ዴና፤ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ቦላ ሳሎንካ ጋርሳ ቢታንካ ኢዚ ጾሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑኒ ሄሳ ስእዳ ዎደ፥ ኑ ዎዛናይ ያሻን ትልእስ። ህዛ፥ ህንተ ጎዳይ፥ ፆሳይ ሳሉዋካ ሳኣካ ሃረይስ እያ ግደይሳ ኑ ኤርዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nuuni hessa si7ida wode, nu wozanay yashshan til7is. Hiza, hinte Goday, Xoossay saluwaka sa7aaka haareysi iya gideysa nu erida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህን በሰማን ጊዜ ልባችን ቀለጠ፤ እናንተን ከመፍራት የተነሣም ያልተሸበረ ሰው አልነበረም፤ እግዚአብሔር አምላካችሁ በላይም በሰማይ፣ በታችም በምድር እርሱ አምላክ ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ይህን ሁሉ ነገር በሰማን ጊዜ በፍርሃት ልባችን ቀለጠ፤ ወኔአችን ሁሉ ጠፋ፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር በእርግጥ የሰማይና የምድር አምላክ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም፥ ኣብ ሰማይ ኣብ ላዕሊ፥ ኣብ ምድሪ ኸዓ ኣብ ታሕቲ ንሱ ኣምላኽ እዩ እሞ፥ በቲ ዝሰማዕናዮ ልብና መኸኸ፤ ብድሕሪዙይ ካባኻትኩም ዝተልዓለ ንሓደ እኳ ነፍሲ ኣይተረፎን።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም፡ ንሱ ኣብ ሰማይ ኣብ ላዕሊ፡ ኣብ ምድሪ ኸአ ኣብ ታሕቲ ኣምላኽ እዩ እሞ፡ ምስ ሰማዕናዮ፡ ልብና መኸኸ፡ ኣብ ቅድሜኹም ድማ ትንፋስ ኣብ ሰብ ኣይቆመትን።