Joshua 2:13 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንኣቦይን ኣደይን ንኣሕዋተይን ንኣሓተይን ንዅሉ እቲ ዘለዎምን ብህይወት ክትሕልዎምን ካብ ሞት ከተድሕነናን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የአባቴን ቤት፥ እናቴንም፥ ወንድሞቼንና ቤቴንም ሁሉ፥ ያላቸውንም ሁሉ አድኑ፤ ሰውነታችንንም ከሞት አድኑ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አባቴንና እናቴንም ወንድሞቼንና እኅቶቼንም ያላቸውንም ሁሉ እንድታድኑ፥ ሰውነታችንንም ከሞት እንድታድኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አባቴንና እናቴንም ወንድሞቼንና እኅቶቼንም ያላቸውንም ሁሉ አድኑ፥ ነፍሳችንንም ከሞት ታደጉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታ አዉዋነ ታ ዳዮ፥ ታ እሻቱዋነ ታ ምቼቱዋ ኡንቱንቱሳ ግዴዳዋ ኡባ ፓጻ አግተ፤ ኑና ሀይቁዋፐ አሽተ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ta aawuwaanne ta daayo, ta ishatuwaanne ta michchetuwaa unttunttussa gideeddawaa ubbaa pas'a aggite; nuuna hayk'uwaappe ashshite» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta aawaanne ta aayiyo, ta ishatanne ta michcheta isttas shemppora diza ubbaa wodhopite; nuna hayqoppe ashshite» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ኣዋኔ ታ ኣዪዮ፥ ታ ኢሻታኔ ታ ሚቼታ ኢስታስ ሼምፖራ ዲዛ ኡባ ዎፒቴ፤ ኑና ሃይቆፔ ኣሺቴ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ አዋነ ታ አይዉ፥ ታ እሻታነ ታ ምቸታ ኤታ ሶ አሳ ኡባ ዎኮ ግድ ጫቅተ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta aawanne ta aayiw, ta ishatanne ta micheta eta soo asaa ubbaa wodhoko gidi caaqite” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የአባቴንና የእናቴን፣ የወንድሞቼንና የእኅቶቼን እንዲሁም የእነርሱ የሆነውን ነፍስ ሁሉ እንድታተርፉልኝ፤ ከሞትም አድኑን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አባቴንና እናቴን፥ ወንድሞቼን፥ እኅቶቼንና የእነርሱን ቤተሰቦች ሁሉ ከሞት ለማዳን ቃል ግቡልኝ!”
Amharic Tigrinya 2011
ሕጂ ኸአ በጃኹም፡ ኣነ ምሕረት ካብ ገበርኩልኩም፡ ንስኻትኩም ድማ ንቤት ኣቦይ ምሕረት ክትገብሩላ፡ ናቦይን ነደይን ነሕወተይን ኣሓተይን፡ ዘለዎም ኩሉ ድማ ብህይወቶም ክትሓድግዎም፡ ነፍሳትናውን ካብ ሞት ከተድሕኑ፡ ብእግዚብሄር ምሐሉለይ፡ ርግጽ ምልክት ከአ ሀቡኒ።