Joshua 2:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ፡ ቤታ ምስ መንደቕ እታ ኸተማ ስለ ዝነበረት፡ ኣብ መንደቕ ድማ ትነብር ነበረት እሞ፡ ብገመድ ብመስኮት ኣውረደቶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ቤቷም በከተማ ቅጥር የተጠጋ ነበረና፥ እርስዋም በቅጥሩ ላይ ተቀምጣ ነበርና በመስኮቱ በገመድ አወረደቻቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቤትዋም በከተማ ቅጥር የተጠጋ ነበረና፥ እርስዋም በቅጥሩ ላይ ተቀምጣ ነበርና ከመስኮቱ በገመድ አወረደቻቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቤትዋም የከተማውን ቅጥር ተጠግቶ የተሠራ ነበረና፥ እርሷም በቅጥሩ ውስጥ ተቀምጣ ነበር፤ እነርሱንም በመስኮቱ በኩል በገመድ አወረደቻቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ራኣባ ደእያ ኬይ ካታማ ድርሳና ኦይቀቲደ ኬጸት ኡቴዳ ድራዉ፥ ማስኮትያና ዎዶሩዋ ዱገ የዳደ፥ አን ዱገ ዎዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ra'aaba de'iyaa keetsay katamaa dirssaana oyk'k'etiide kees'etti utteedda diraw, maskkootiyaanna wodoruwaa duge yeddaade, an duge wotsaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Era7aaba diza keeththay katamaa dirsaara oyketti keexetti uttida gishshas asata wodoron qachchada maskootera duge woththadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤራኣባ ዲዛ ኬይ ካታማ ዲርሳራ ኦይኬቲ ኬጼቲ ኡቲዳ ጊሻስ ኣሳታ ዎዶሮን ቃቻዳ ማስኮቴራ ዱጌ ዎዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ራኣብ ኬይ ካታማ ግምበ ድርሳራ ኦይከትድ ኬፀትዳ ግሾ፥ ማስኮትያራ ዎዶሮ ዱገ የዳዳ፥ ኤንታና ዱገ ዎሳሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ra7aabi keethay katama gimbe dirsara oyketidi keexetida gisho, maskootiyara wodoro duge yeddada, entana duge wodhisasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
መኖሪያ ቤቷ የከተማውን ቅጥር ተጠግቶ የተሠራ ስለ ነበር፣ ሰዎቹን በመስኮት አሾልካ በገመድ አወረደቻቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ረዓብ የምትኖርበት ቤት ከከተማይቱ ቅጽር ግንብ ተጠግቶ በውስጥ በኩል የተሠራ ስለ ነበር ሰዎቹ በመስኮት በኩል ቊልቊል በተለቀቀ ገመድ ተንጠልጥለው ወደ ታች እንዲወርዱ አደረገች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ገዛኣ ኣብ ጥቓ ቕፅሪ መንደቕ እታ ኸተማ ነበረ እሞ፥ ገመድ ገይራ ብመስኮት ኣውረደቶም።
Amharic Tigrinya 2011
ቤታ ኣብ ልዕሊ መንደቕ መከባብያ ነበረት፡ ንሳ ድማ ኣብ ልዕሊ መከባብያ ትነብር እሞ፡ ገመድ ገይራ ብመስኮት ኣውረደቶም።