Joshua 2:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳ ድማ፡ እቶም ሰጐጕቲ ምእንቲ ኸይረኽብዎም፡ ናብ ከረን ኪዱ። እቶም ሰጐጕቲ ክሳዕ ዚምለሱ ድማ ኣብኡ ሰለስተ መዓልቲ ተሓባእ፤ ብድሕሪኡ ድማ ክትከይድ ትኽእል ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርስዋም፥ “የሚከተሉአችሁ እንዳያገኙአችሁ ወደ ተራራው ሂዱ፤ የሚከተሉአችሁም እስከሚመለሱ ድረስ በዚያ ሦስት ቀን ተሰውራችሁ ተቀመጡ፤ በኋላም መንገዳችሁን ትሄዳላችሁ” አለቻቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋም። አሳዳጆቹ እንዳያገኙአችሁ ወደ ተራራው ሂዱ፤ አሳዳጆቹም እስኪመለሱ ድረስ በዚያ ሦስት ቀን ተሰውራችሁ ተቀመጡ፤ ኋላም መንገዳችሁን ትሄዳላችሁ አለቻቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷም እንዲህ አለቻቸው፦ “አሳዳጆቹ እንዳያገኙአችሁ ወደ ተራራው ሂዱ፤ አሳዳጆቹም እስኪመለሱ ድረስ በዚያ ሦስት ቀን ተሰውራችሁ ተቀመጡ፤ ከዚያም በኋላ መንገዳችሁን ትሄዳላችሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ራኣባ ኡንቱንታ፥ “ህንተና ኮይያዋንቱ ደመና ማላ፥ ደርያ ቢደ ኡንቱንቱ ስማና ጋካናዉ፥ ያን ሄዙ ጋላሳ ቆሰትሽተ። ሄዋፐ ጉይያን ህንተንቱ ብያሳኣ ቢተ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ra'aaba unttuntta, «Hinttena koyiyaawanttu demmenna mala, deriyaa biide unttunttu simmana gakkanaw, yaan heezzu gallassaa k'osettishshite. Hewaappe guyyiyaan hinttenttu biyaasa'aa biite» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Era7aaba isttas, «Inttena koyzayti demmontta mala pude zumbullata bolla kezidi heen heedzdzu gallas qotettite; hessafe guye intte baanaaso biite» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤራኣባ ኢስታስ፥ «ኢንቴና ኮይዛይቲ ዴሞንታ ማላ ፑዴ ዙምቡላታ ቦላ ኬዚዲ ሄን ሄ ጋላስ ቆቴቲቴ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢንቴ ባናሶ ቢቴ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ራኣባ ኤንታኮ፥ “ህንተና ኮየይሳት ደሞና መላ ደርያኮ፥ ብድ ኤንቲ ስማና ጋካናዉ ያን ሄ ጋላስ ቆሰትተ። ያን ስሚድ፥ ህንተ ብያ በሳ ባናዉ ዳንዳኤታ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ra7aaba entako, “Hintena koyeysati demmonna mela deriyako, bidi enti simmana gakanaw yan heedzu gallas qosetite. Yaani simmidi, hinte biya bessa baanaw danda7eeta” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሷም፣ “የሚከታተሏችሁ ሰዎች እንዳያገኟችሁ ወደ ኰረብታዎቹ ሂዱ፤ እነርሱ እስኪመለሱም ድረስ ሦስት ቀን በዚያ ተሸሸጉ፤ ከዚያ በኋላ መንገዳችሁን ትቀጥላላችሁ” አለቻቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲህም ስትል መከረቻቸው፤ “ወደ ኮረብታማው አገር ሂዱ፤ ይህ ካልሆነ ግን የንጉሡ መልእክተኞች ሊያገኙአችሁ ይችላሉ፤ በዚያም እነርሱ እስኪመለሱ እስከ ሦስት ቀን ድረስ ተደብቃችሁ ቈዩ፤ ከዚያን በኋላ ጒዞአችሁን መቀጠል ትችላላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እቶም ዝደልዩኹም ዘለዉ ኸይረኽቡኹምስ ናብ ጎቦታት ኣቢልኩም ኪዱ፤ ንሳቶም ክሳዕ ዝምለሱ ኸዓ ኣብኡ ሰለስተ መዓልቲ ተሓብኡ። ድሕሪኡ መንገድኹም ቀፅሉ” በለቶም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ደለይቲ ኸይረኽብኹምሲ ፡ ንኽረን ኣቢልኩም ኪዱ፡ እቶም ድለአይቲ ኽሳዕ ዚምለሱ ኸአ ኣብኡ ስለስተ መዓልቲ ተሓብኡ፡ ድሓር ድማ መገድኹም ኪዱ፡ በለቶም።