Joshua 2:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳ ድማ፡ ከም ዘረባኻ እዩ። ንሳ ድማ ሰደደቶም፡ ንሳቶም ድማ ከዱ። ነቲ ቀይሕ መስመር ድማ ኣብ መስኮት ኣሰረቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርስዋም፥ “እንደ ቃላችሁ ይሁን” አለች፤ አሰናበተቻቸውም፤ እነርሱም ሄዱ፤ ቀዩንም ፈትል በመስኮቱ በኩል አንጠለጠለችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋም። እንደ ቃላችሁ ይሁን አለች፤ ሰደደቻቸውም እነርሱም ሄዱ፤ ቀዩንም ፈትል በመስኮቱ በኩል አንጠለጠለችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷም እንዲህ አለች፦ “እንደ ቃላችሁ ይሁን፤” ከዚያም በኋላ በደኅና አሰናበተቻቸው እነርሱም ሄዱ፤ ቀዩንም ፈትል በመስኮቱ በኩል አንጠለጠለችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ እዛ፥ “ህንተንቱ ጌዳዋዳን ሀኖ” ጋደ፥ ኡንቱንታ ሞይዛዱ። ኡንቱንቱ ቤዳዋፐ ጉይያን፥ ሄ ዞኦ ዎዶሩዋ ማስኮትያን ቃቻዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye iza, «Hinttenttu geeddawaadan hano» gaade, unttuntta moyzzaaddu. Unttunttu beeddawaappe guyyiyaan, he zo'o wodoruwaa maskkootiyan k'achchaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izakka, «Intte gida mala hano» gaada istta moyzadus; istti bidaappe guye zo7o wodoro ba maskoote bolla qaaphadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛካ፥ «ኢንቴ ጊዳ ማላ ሃኖ» ጋዳ ኢስታ ሞይዛዱስ፤ ኢስቲ ቢዳፔ ጉዬ ዞኦ ዎዶሮ ባ ማስኮቴ ቦላ ቃጳዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ዛራዳ፥ “ህንተ ቃላዳ ሀኖ” ጋዳ ኤንታ ሞይዛሱ። ኤንቲ ብዳፐ ጉየ፥ ሄ ዞኦ ዎዶሩዋ ማስኮትያን ቃቻሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya zaarada, “Hinte qaalada hano” gada enta moyzasu. Enti bidaape guye, he zo7o wodoruwa maskootiyan qachasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሷም፣ “ይሁን፤ ባላችሁት ተስማምቻለሁ” ስትል መለሰች፤ ከዚያም ሰደደቻቸው፤ እነርሱም ሄዱ፤ ቀይ ፈትሉንም በመስኮቷ ላይ አንጠለጠለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርስዋም በዚህ ተስማምታ ሸኘቻቸው፤ እነርሱም ከሄዱ በኋላ ቀዩን ገመድ በመስኮቱ ላይ አንጠለጠለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳ ኸዓ “ከምቲ ዝበልኩምዎ ይኹን” ኢላ ኣፋነወቶም፤ ንሳቶምውን ከዱ። ነቲ ቐይሕ ገመድ ድማ ኣብቲ መስኮት ኣንጠልጠለቶ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳ ኸአ፡ ከምቲ ዝበልኩምዎ ይኹን፡ ኢላ ሰደደቶም። ንሳቶም ከዱ። ነቲ ቐይሕ ገመድ ድማ ኣብ ኣብቲ መስኮት ኣሰረቶ።