Joshua 2:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳቶም ከኣ ከይዶም ናብቲ ከረን መጺኦም፡ እቶም ሰጐጕቲ ክሳዕ ዚምለሱ፡ ኣብኡ ሰለስተ መዓልቲ ጸንሑ። እቶም ሰጐጕቲ ድማ ብዅሉ መገዲ ደለይዎም፡ ግናኸ ኣይረኸብዎምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነርሱም ወጥተው ወደ ተራራው ሄዱ፤ የሚከተሉአቸውና የሚፈልጉአቸውም እስኪመለሱ ሦስት ቀን በዚያ ተቀመጡ፤ በመንገዱም አላገኙአቸውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነርሱም ሄደው ወደ ተራራው ደረሱ፥ አሳዳጆቹም እስኪመለሱ ድረስ ሦስት ቀን በዚያ ተቀመጡ፤ አሳዳጆቹም በመንገዱ ሁሉ ፈልገው አላገኙአቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም ሄደው ወደ ተራራው ደረሱ፥ አሳዳጆቹም እስኪመለሱ ድረስ ሦስት ቀን በዚያ ተቀመጡ፤ አሳዳጆቹም በመንገዱ ሁሉ ፈልገው አላገኙአቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ፑደ ገዝያ ቢደ፥ ያን ቆሰቴድኖ፤ የደርስያዋንቱ ያርኮ ስማና ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ ያን ሄዙ ጋላሳ ጋምኤድኖ። የደርስያዋንቱ ኦግያ ኡባን ኮዬድኖ፤ ሽን ኡንቱንታ ደምቤይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu pude gezziyaa biide, yaan k'osetteeddinno; yederssiyaawanttu Yaarikko simmana gakkanaw, unttunttu yaan heezzu gallassaa gam"eeddino. Yederssiyaawanttu ogiyaa ubbaan koyeeddino; shin unttuntta demmibeeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti pude zumbullatakko bida; goodeththizayti Iyarkko simmana gakkanaas heen heedzdzu gallas qotettida. Goodeththizayti oge ubbaan koyida shin istti demmibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ፑዴ ዙምቡላታኮ ቢዳ፤ ጎዴዛይቲ ኢያርኮ ሲማና ጋካናስ ሄን ሄ ጋላስ ቆቴቲዳ። ጎዴዛይቲ ኦጌ ኡባን ኮዪዳ ሺን ኢስቲ ዴሚቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ደርያኮ ብድ፥ ኤንታ ኮየይሳት እያርኮ ስማና ጋካናዉ ያን ሄ ጋላስ ቆሰትዶሶና። ኤንታ ኮየይሳት ኦገ ኡባን ኮይዶሶና፥ ሽን ደምቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti deriyako bidi, enta koyeysati Iyaarko simmana gakanaw yan heedzu gallas qosetidosona. Enta koyeysati oge ubban koydosona, shin demmibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነርሱም ወጥተው ወደ ኰረብቶቹ ሄዱ፤ የሚከታተሏቸውም ሰዎች በየመንገዱ ሁሉ ላይ ፈልገውና ዐጥተው እስኪመለሱ ድረስ፣ ሦስት ቀን በዚያው ተሸሸጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አሳዳጆቻቸው በየመንገዱ ሁሉ ፈልገው ከአጡአቸው በኋላ እስከ ተመለሱ ድረስ ሰዎቹ ወደ ተራራማው አገር ሄደው ለሦስት ቀኖች ተደበቁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም ከዓ ወፂኦም ናብቲ ጎቦታት ከዱ፤ እቶም ዝደልይዎም ዝነበሩ ልኡኻት ንጉስ ቀቢፆም ክሳዕ ዝምለሱ ኸዓ ኣብኡ ሰለስተ መዓልቲ ተሓብኡ፤ እቶም ዝደለይዎም ሰባትውን ደልዮም ኣይረኸብዎምን።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም ከአ ከዱ እሞ ናብቲ ኸረን በጽሑ፡ እቶም ደለይቲ ኽሳዕ ዚምለሱ ኸአ፡ ኣብኡ ሰለስተ መዓልቲ ገበሩ። እቶም ደለይቲ ድማ ኣብ ኩሉ መገዲ ደለይዎም፡ ኣይረኽብዎምን ከአ።