Joshua 2:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ንእያሱ፡ ብሓቂ እግዚኣብሄር ንብዘላ ምድሪ ኣብ ኢድና ሂብዎ ኣሎ። ኵሎም ነበርቲ እታ ምድሪ እውን ብሰንክና ይጠፍኡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኢያ​ሱ​ንም፥ “በእ​ው​ነት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሀገ​ሩን ሁሉ በእ​ጃ​ችን አሳ​ልፎ ሰጥ​ቶ​አል፤ በዚ​ያች ምድር የሚ​ኖሩ አሕ​ዛብ ሁሉ ከእኛ የተ​ነሣ ደነ​ገጡ” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኢያሱንም። በእውነት እግዚአብሔር አገሩን ሁሉ በእጃችን አሳልፎ ሰጥቶአል፤ በአገሩም ውስጥ ያሉ ሰዎች ሁሉ በፊታችን ይቀልጣሉ አሉት። a
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢያሱንም እንዲህ አሉት፦ “በእውነት ጌታ አገሩን ሁሉ በእጃችን አሳልፎ ሰጥቶአል፤ ከእኛም የተነሣ በአገሩ ውስጥ ያሉ ሰዎች ሁሉ በፍርሃት ቀልጠዋል። ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ኢያሳ፥ “ጾሳይ ቱሙ ቢታ ኡባ ኑዉ አ እሜዳ። ቃይ ጋድያን ደእያ አሳይ ኡባይ ኑዉ ያሻ ኮልዴዳ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu Iyyaasa, «S'oossay tumu biittaa ubbaa nuw aatsi immeedda. K'ay gadiyaan de'iyaa Asay ubbay nuw yashshaa kolddeedda» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti Iyaasos, «GODAY tumappe biitta ubbaa nuus aaththi immides; qasse he biittan diza asay wuri nuus yashshateththafe dendidayssan istta wozinay seeridayssa nu be7idos» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ኢያሶስ፥ «ጎዳይ ቱማፔ ቢታ ኡባ ኑስ ኣ ኢሚዴስ፤ ቃሴ ሄ ቢታን ዲዛ ኣሳይ ዉሪ ኑስ ያሻቴፌ ዴንዲዳይሳን ኢስታ ዎዚናይ ሴሪዳይሳ ኑ ቤኢዶስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ እያሱኮ፥ “ጎዳይ ቱማ ሄ ቢትዉ ኑስ አድ እምስ። ቃስ ሄ ቢታን ደእያ አሳ ኡባይ፥ ኑስ ያይድ ትልእዶሶና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti Iyyasuko, “Goday tuma he biittiw nuus aathidi immis. Qassi he biittan de7iya asa ubbay, nuus yayyidi til7idosona” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለኢያሱም፣ “በርግጥ እግዚአብሔር ምድሪቱን በሙሉ በእጃችን አሳልፎ ሰጥቶናል፤ በዚያ የሚኖረውም ሕዝብ ሁሉ እኛን ከመፍራቱ የተነሣ ልቡ መቅለጡን አይተናል” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለኢያሱም እንዲህ አሉት፦ “የምድሪቱ ነዋሪዎች በሙሉ እኛን በመፍራት ሐሞታቸው ስለ ፈሰሰ በእውነት እግዚአብሔር ምድሪቱን ሁሉ ለእኛ አሳልፎ ሰጥቶአል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንኢያሱ ድማ “እግዚኣብሄር ብሓቂ ንዅላ እታ ሃገር ኣብ ኢድና ኣሕሊፉ ሂቡና ኣሎ፤ ኵሎም እቶም ኣብታ ሃገር ዝነብሩ ኸዓ ብምምፃእና ፈሪሖም ይርዕዱ ኣለዉ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንእያሱ ድማ፡ እግዚኣብሄር ንብሃገራ ኣብ ኢድና ሂቡና እዩ እሞ፡ እቶም ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ኹሎም ኣብ ቅድሜና መኸኹ፡ በልዎ።