Joshua 2:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ያሪኮ ድማ ንረሃብ ከምዚ ክብል ለኣኸ፡ ነቶም ናባኻ ዝመጹ፡ ናብ ቤትካ ዝኣተዉ ሰባት፡ ንብዘላ ሃገር ኪድህስሱ እዮም መጺኦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የኢያሪኮም ንጉሥ፥ “ሀገራችንን ሁሉ ሊሰልሉ መጥተዋልና ወደ አንቺ የመጡትን በዚችም ሌሊት ወደ ቤትሽ የገቡትን ሰዎች አውጪ በሉአት” ብሎ ወደ ረዓብ ላከ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የኢያሪኮም ንጉሥ። አገሩን ሁሉ ሊሰልሉ መጥተዋልና ወደ አንቺ የመጡትን ወደ ቤትሽም የገቡትን ሰዎች አውጪ ብሎ ወደ ረዓብ ላከ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የኢያሪኮም ንጉሥ እንዲህ ብሎ ወደ ረዓብ ላከ፦ “አገሩን ሁሉ ሊሰልሉ መጥተዋልና ወደ አንቺ የመጡትን ወደ ቤትሽም የገቡትን ሰዎች አውጪ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያርኮ ካቲ ራኣብዉ ሀዋዳን ያጊደ ኪቴዳ፤ “ነ ሶ ዪደ ገሌዳ አሳቱዋ ከሳደ እማ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ጋድያ ኡባ ጌዳናዉ ዬድኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaarikko kaatii Ra'aabiw hawaadan yaagiide kiitteedda; «Ne soo yiide geleedda asatuwaa kessaade imma. Ayaw gooppe, unttunttu gadiyaa ubbaa geeddanaw yeeddino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyarkko kawoy Era7aabikko, «Ne soo yi gelida asata kessa imma. Ays giikko istti biitta ubbaa wochchanaas yida» giza kiita yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢያርኮ ካዎይ ኤራኣቢኮ፥ «ኔ ሶ ዪ ጌሊዳ ኣሳታ ኬሳ ኢማ። ኣይስ ጊኮ ኢስቲ ቢታ ኡባ ዎቻናስ ዪዳ» ጊዛ ኪታ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትን፥ እያርኮ ካዎይ ራብኮ፥ “ነ ሶ ገልዳ አሳት ቢታ ዎቻናዉ ይዳ አስ ግድያ ግሾ፥ ኤንታና ከሳዳ እማ” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatin, Iyaarko kawoy Raabiko, “Ne soo gelida asati biitta wochanaw yida asi gidiya gisho, entana kessada imma” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የኢያሪኮም ንጉሥ፣ “ወደ አንቺ መጥተው ወደ ቤትሽ የገቡት ሰዎች ምድሪቱን በሙሉ ለመሰለል ስለሆነ፣ እንድታስወጪአቸው” የሚል መልእክት ወደ ረዓብ ላከ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ የኢያሪኮ ንጉሥ “ምድሪቱን ሊሰልሉ የመጡ ስለ ሆኑ ወደ ቤትሽ የገቡትን ሰዎች አውጥተሽ አስረክቢ!” ብሎ ወደ ረዓብ ትእዛዝ ላከ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጉስ ኢያሪኮ ድማ “እዞም ናባኺ ዝመፁ ናብ ገዛኺውን ዝኣተዉ ሰባት ንዅላ ሃገር ክስልሉ ዝመፁ እዮም እሞ፥ ኣውፅኢዮም” ኢሉ ናብ ረኣብ ለኣኸ።
Amharic Tigrinya 2011
ንጉስ ያሪኮ ድማ፡ እዞም ናባኺ መጺኦም፡ ናብ ቤትኪ ዝአተው ሰባት ንኹላ ሃገር ኪስልዩ ዝመጹ እዮም እሞ፡ ኣውጽእዮም፡ ኢሉ ናብ ረሃብ ለአኸ።