Joshua 2:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እታ ሰበይቲ ድማ ነቶም ክልተ ሰብኡት ሒዛ ሓብኣቶም ከምዚ በለቶ፦ ናባይ ይመጹኒ ዝነበሩ ሰብኡት ነበሩ፣ ካበይ ከም ዝመጹ ግና ኣይፈለጥኩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሴቲ​ቱም ሁለ​ቱን ሰዎች ወስዳ ሸሸ​ገ​ቻ​ቸው፤ እር​ስ​ዋም፥ “አዎን፥ ሰዎቹ ወደ እኔ መጡ፤ ከወ​ዴት እንደ ሆኑ ግን አላ​ወ​ቅ​ሁም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሴቲቱም ሁለቱን ሰዎች ወስዳ ሸሸገቻቸው፤ እርስዋም። አዎን፥ ሰዎቹ ወደ እኔ መጡ፥ ከወዴት እንደ ሆኑ ግን አላወቅሁም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሴቲቱም ሁለቱን ሰዎች ወስዳ ሸሸገቻቸው፤ እርሷም እንዲህ አለች፦ “አዎን፥ ሰዎቹ ወደ እኔ መጥተዋል፥ ከወዴት እንደ ሆኑ ግን አላወቅሁም፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ምሽራታ ሄ ላኡ አሳቱዋ ቆሳ ድጋደ፥ ሀዋዳን ያጋዱ፤ “ኤ አሳቱ ታኮ ዬድኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ሀቃፐ ዬደንቶነ ታን ኤራበይከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin mishirata he laa"u asatuwaa k'osa diggaade, hawaadan yaagaaddu; «Ee asatuu taakko yeeddino; shin unttunttu hak'appe yeedenttonne taani erabeykke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin mishireya he nam7u asata qotta woththada, «Ee asati taakko yidaakkoshin istti awappe yidaakko ta erabeekke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ሚሺሬያ ሄ ናምኡ ኣሳታ ቆታ ዎዳ፥ «ኤ ኣሳቲ ታኮ ዪዳኮሺን ኢስቲ ኣዋፔ ዪዳኮ ታ ኤራቤኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ማጫስያ ሄ ናምኡ አሳታ ቆታዳ፥ “ኤ አሳት ታኮ ይዶሶና፥ ሽን ኤንቲ አዉፐ ይዳኮ ታ ኤርከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin maccasiya he nam7u asata qottada, “Ee asati taako yidosona, shin enti awupe yidaako ta erike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሴቲቱ ግን ሁለቱን ሰዎች ተቀብላ ሸሽጋቸው ስለ ነበር እንዲህ አለች፤ “በርግጥ ሰዎቹ ወደ እኔ መጥተዋል፤ ነገር ግን ከወዴት እንደ መጡ አላውቅም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሴቲቱም ሁለቱን ሰዎች ወስዳ ሸሸገቻቸው፤ እርስዋም፦ “አዎን፥ ሰዎቹ ወደ እኔ መጡ፤ ከወዴት እንደ ሆኑ ግን አላውቅም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እታ ሰበይቲ ግና ነቶም ክልተ ሰባት ወሲዳ ሓብአቶም፤ ከምዙይ ኢላ ድማ መለሰት፦ “እወ፥ ሰባት ናብ ገዛይ ኣትዮም ነይሮም፤ ካበይ ምዃኖም ግና ኣይፈለጥኩን።
Amharic Tigrinya 2011
እታ ሰበይቲ ኸአ ነቶም ክልተ ሰብ ወሲዳ ሓብኣቶም፡ በለት ድማ፡ እወ፡ ሰባትሲ እትዮምኒ ነይሮም፡ ካበይ ምዃኖም ግና ኣይፈለጥኩን።