Joshua 2:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቅድሚ ምድቃሶም ድማ፡ ኣብ ናሕሲ ናብኦም ደየበት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነ​ዚ​ህም ሳይ​ተኙ ሴቲቱ ወደ እነ​ርሱ ወደ ሰገ​ነቱ ወጣች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነዚህም ሳይተኙ ሴቲቱ ወደ እነርሱ ወደ ሰገነቱ ወጣች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም ከመተኛታቸው በፊት ሴቲቱ ወደ እነርሱ ወደ ሰገነቱ ወጣች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጌድያዋንቱ ገምእሻናፐ ካሰታደ፥ አ ኡንቱንቱኮ ፑደ ከሳደ፥ ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጋዱ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Geediyawanttu gem"ishanaappe kasetaade, Aa unttunttukko pude kesaade, unttuntta hawaadan yaagaaddu;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wochchizayti dhiskanaappe kasetada iza isttako pude kezada isttas,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዎቺዛይቲ ስካናፔ ካሴታዳ ኢዛ ኢስታኮ ፑዴ ኬዛዳ ኢስታስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዎቸይሳት ስካናፐ ካሰታዳ፥ እያ ኤንታኮ ከያዳ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Wocheysati dhiskanaape kasetada, iya entako keyada,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰላዮቹ ከመተኛታቸው በፊት ሴቲቱ ወደ ጣራው ወጥታ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ረዓብም ከመተኛታቸው በፊት ወዳሉበት የቤት ጣራ ወጥታ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ሰለልቲ ገና እንተይደቀሱ፥ እታ ሰበይቲ ናብኣቶም ናብ ናሕሲ ደየበት።
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ሰባት ከአ በለቶም፡ እግዚኣብሄር እዛ ኣሃገር እዚኣ ኸም ዝሀበኹም፡ ፍርሃትኩም ድማ ኣብ ልዕሌና ኸም ዝወደቐ፡ ኹሎም ኣብዛ ሃገር ዚነብሩ ኸአ ኣብ ቅድሜኹም ከም ዝመኸኹ ፈለጥኩ።