Joshua 20:3 — Compare Translations
12 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ብድንቁርናን ብዘይምፍላጥን ዝቐተለ ቀታሊ ናብኡ ምእንቲ ኺሃድም፤ ንሳቶም ከኣ ኣብ ልዕሊ እቲ ፈዳይ ደም መዕቆቢ ኪዀኑኹም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ባለማወቅ ሳይወድድ ሰውን የገደለ በዚያ ይማፀን ዘንድ፥ ለእናንተ የመማፀኛ ከተሞችን ሥሩ፤ ነፍስ የገደለ ሰውም በአደባባይ ለፍርድ እስኪቀርብ ድረስ በደም ተበቃዩ አይገደል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነዚህም ከተሞች በስሕተት ሳያውቅም ሰውን የገደለ ገዳይ እንዲሸሽባቸው ከደም ተበቃዩ መማፀኛ ይሆኑላችኋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አይ አሳይነ አኬከናንነ ኤረናን አሳ ዎፐ፥ ያ ባቃት ቢደ፥ ሱ አችያዋፐ አታናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayi asaynne akeekenaaninne erennaani asaa wod'ooppe, yaa bak'ati biide, suutsaa achchiyaawaappe attanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ay asikka eronttanne akeekontta as wodhikko hee baqati biidi suuththa acoppe attana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣይ ኣሲካ ኤሮንታኔ ኣኬኮንታ ኣስ ዎኮ ሄ ባቃቲ ቢዲ ሱ ኣጮፔ ኣታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦንካ ቆፖናነ ኤሮና አሰ ዎኮ፥ ያ ባቃትድ ጉክዳ ሱ ግሾ ሱ ዛራናዉ ኮያ ኡራፐ አታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Oonika qoponnanne eronna ase wodhiko, yaa baqatidi gukida suuthaa gisho suuthi zaaranaw koya uraape attana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሳያስበው ድንገት ሰው የገደለ ማንኛውም ሰው ወደዚያ በመሸሽ ከደም ተበቃዩ እንዲያመልጥ ከተማዪቱ መጠለያ ትሁን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ማንም ሰው ሳያውቅ በድንገት ሰው ቢገድል፥ ወደዚያ በመሄድ ሊበቀለው ከሚፈልገው ሰው ይድናል፤
Amharic Tigrinya 2011
ንደቂ እስራኤል ከምዚ ኢልካ ተዛረቦም፡ እቲ ብዘይ ሓሳብ ከይፈለጠ፡ ነፍሲ ዝቐተለ ቐታሊ ናብኤን ኪሀድም እሞ፡ ካብ ፈዳይ ደም መዕቆቢ ኪኾኖኹም እተን ብሙሴ ዝበልኩኹም ከተማታት መዕቆቢ ንኣኻትኩም ፍለይወን።